ዜና
ከሳምንት በፊት በታጠቁ ኃይሎች ከፍተኛ ጥቃት በተፈጸመበትና በርካቶች በተገደሉበት የሰሜን ሸዋ ዞን አጣዬና አካባቢው፣ ከትናንት በስቲያ ጀምሮ በታጠቁና በተደራጁ ኃይሎች ከፍተኛ ጥቃት እየተፈጸመ መሆኑ ተገለፀ። በጥቃቱ እስከ አሁን ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ዜጎች መገደላቸው የተጠቆመ ሲሆን በከተማዋ የሚገኙ በርካታ መኖሪያ ቤቶች…
Read 8734 times
Published in
ዜና
በሳምንቱ 12 ሺ 864 አዲስ ታማሚዎችና 194 በበሽታው ሳቢያ ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ተመዝግቧል፡፡ያሳለፍነው ሳምንት በኮሮና ወረርሽኝ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ መጠን ያሻቀበበትና የፅኑ ህሙማን ቁጥር በእጅጉ የጨመረበት እንደነበር የጤና ሚኒስቴር መረጃዎች ጠቅመዋል። ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ብቻ ለ8ሺ 878 ሰዎች…
Read 7213 times
Published in
ዜና
በህዳሴው ግድብ ውዝግብ ጉዳይ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጣልቃ ገብቶ መፍትሔ እንዲያበጅ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጠየቀ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ፤ ለችግሩ መፍትሔው በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት መነጋገር ነው በሚል አቋሙ ፅንቷል፡፡የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከትናንት በስቲያ ለተባበሩት መንግስታት ዋና ሃላፊ አንቶኒዮ…
Read 7680 times
Published in
ዜና
ለ6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ 573 እጩዎችን ያቀረበው እናት ፓርቲና 472 እጩዎችን ለፌደራልና ለክልል ምክር ቤቶች ያቀረበው ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ) ከሃይማኖታዊ አወቃቀር ነፃ ሆነው የተቋቋሙ ፓርቲዎች መሆናቸውን ገለፁ፡፡ ፓርቲዎቹ የሃይማኖት ጉዳይ ከድርጅታችን አወቃቀር ጋር አብሮ የሚሄድ ጉዳይ አይደለምም ብለዋል፡፡ የእናት…
Read 7528 times
Published in
ዜና
በግንቦት መጨረሻ ለሚካሄደው አገራዊ ምርጫ ከተዘጋጁ 50 ሺህ ያህል የምርጫ ጣቢያዎች መካከል ግማሽ ያህሉ የመራጮች ምዝገባን ማከናወን አለመቻላቸውን ቦርዱ ያስታወቀ ሲሆን እስከ ትናንት በስቲያ ሐሙስ በ25 ሺህ 151 ጣቢያዎች ብቻ ነው መራጮች የተመዘገቡት ብሏል። ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ በበኩላቸው ዜጎች…
Read 7259 times
Published in
ዜና
“መንግስት ያልተቋረጠ መሰረታዊ ድጋፍ እያደረገ ነው” በትግራይ ከሚካሄደው ጦርነት ጋር በተገናኘ ለዜጎች በቂ የምግብና መድሃኒት እርዳታ አለመቅረቡን ተከትሎ 150 ሰዎች በረሃብ መሞታቸውን የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ሃላፊ ከትናንት በስቲያ በትግራይ ጉዳይ ላይ ለመከረው የመንግስታቱ ድርጅት የፀጥታ ም/ቤት ባቀረቡት…
Read 336 times
Published in
ዜና