Created on 01 February 2025
የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ የሚወስደው እርምጃ እየተባባሰ መምጣቱን ሂውማን ራይትስ ዎች አስታወቀ። ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት በሲቪል ድርጅቶች ላይ በጣለው ዕግድ ዙሪያ ገለልተኛ ምርመራ የማድረግ ፍላጎት አለማሳየቱን አስታውቋል።ሂውማን ራይትስ ዎች
Created on 01 February 2025
የትካል እግሪ ምትካል ትግራይ (ትእምት/ኤፈርት) ባለአደራ ምክር ቤት አባላት ስብሰባ እንዲጠራ ለምክር ቤቱ ሰብሳቢ ጥያቄ አቅርበዋል። ትእምት በበኩሉ፤ የተጠራ ስብሰባ የለም ሲል ጥያቄውን አስተባብሏል።የትግራይ የወጣቶች፣ የሴቶች እና የታጋዮች ማሕበራትን ጨምሮ ሌሎች ሶስት የትእምት ምክር ቤት አባል የሆኑ ማሕበራት
Created on 01 February 2025
የማዕከላቱ ሕልውና ለአደጋ መጋለጡ ተገልጿልየግብርና ምርምር ማዕከላት እና የእንስሳት ብዜት ተቋማት በከተማ አስተዳደሮች የመሬት ይዞታቸውን እየተነጠቁ መሆኑ የተገለፁ ሲሆን የኖራ አቅርቦት ችግር መከሰቱም ተመልክቷል።የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ሰኞ ጥር 19 ቀን 2017 ዓ.ም. ባካሄደው 4ኛ ዓመት፣ አንደኛ

Created on 01 February 2025
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለደንበኞቹ የሚሰጠውን ዘርፈ ብዙ የባንክ አገልግሎት ዘመኑን የዋጀ እንዲሁም ፈጣንና ቀልጣፋ ለማድረግ የሚረዳውን በአይነቱ ልዩ የሆነ የዲጅታል ባንኪንግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጉን የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተስፋዬ ቦሩ ገልፀዋል፡፡ ይህ የዲጂታል ባንኪ

Created on 01 February 2025
በክፍለ ከተማው ብቸኛው የህክምና ማዕከል ነው ተብሏልከ340 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የወጣበትና ለእናቶችና ሕፃናት ሕክምና አመቺ እንዲሆን ተደርጎ በተሰራ የራሱ ባለ አምስት ወለል ሕንፃ ላይ የተደራጀው “ ማርህይወት የእናቶችና የህፃናት ልዩ የህክምና ማዕከል ስራ ጀመረ። ባለፈው ሳምንት በይፋ የተመረቀው ይሄው የህ

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የደራሲ ሌሊሳ ግርማ “በታችም በምድር” የተሰኘው ወጥ የልቦለድ መፅሐፍ በነገው ዕለት በገበያ

በገጣሚት መሠረት አዛገ “ሺ ጊዜ እንዳፈቅር” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የግጥም መድበል፣ ከነገ ወዲያ አርብ 4

የአንጋፋው የ 'ጣምራ ጦር' ደራሲ ገበየሁ አየለ ታሪክ ላይ ያተኮረ አጭር ዘጋቢ ፊልም