Created on 23 March 2019
- ኦነግ “ፊንፊኔ የኦሮሞ አንጡራ ሃብት ናት” ይላል - አረና ገና አቋም አልያዘም፤ በቅርቡ ይይዛል - ኦዴፓ የአዲስ አበባን የኦሮሞ ባለቤትነት ለማረጋገጥ እሰራለሁ ብሏል - ኦዴፓ የሁሉም ኢትዮጵያውያን ናት ባይ ነው አ
Created on 23 March 2019
በዘረኝነትና ጥላቻ ምክንያት የዜጎችን ሞትና መፈናቀል መንግስት በአስቸኳይ እንዲያስቆም፤ ዘረኝነትና ጥላቻን በተለያየ አግባብ የሚያራምዱ አካላትን ለህግ እንዲያቀርብና ኢትዮጵያውያን በመረጡት የሃገሪቱ ቦታ የመኖር ህገ መንግስታዊ መብታቸው እንዲጠበቅ የፖለቲካ ድርጅቶች ጠየቁ፡፡ መኢአድና ኢህአፓን ጨምሮ ሰባት ድርጅቶች
Created on 23 March 2019
“የዜጐች መብት በፖለቲካ ግርዶሽና ፍጆታ መጣስ የለበትም” እጣ የወጣባቸው የኮዬ ፈጬ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለባለእድለኞች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲሰጡ የጠየቀው የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ቤቱን ዕጣ ለደረሳቸው ዜጐች አለማስተላለፍ የህግ ጥሰትን ያስከትላል ብሏል፡፡ የአዲስ አበባና
Created on 23 March 2019
ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በለውጥ አመራርነት ወደ ስልጣን ከመጡበት ያለፈው አንድ ዓመት ወዲህ በኢትዮጵያ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መስክ የተመዘገበው ለውጥ በምሁራን እየተገመገመ ነው፡፡ ትናንት (አርብ) ረፋድ የጀመረውና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የግምገማ መድረኩ ዛሬም ቀጥሎ
Created on 23 March 2019
100 ሚ. ብር ተመድቧል በሶማሌ ጅግጅጋ ከተማ ባለፈው ዓመት ሐምሌ 28 ቀን 2010 ዓ.ም በተፈጠረው ግጭት ቤት ንብረታቸው የወደመባቸውን ዜጐች፣ በ100 ሚሊዮን ብር ሊያቋቁም መሆኑን የክልሉ መንግስት አስታውቋል፡፡ በግጭቱ ከ4ሺህ በላይ ዜጐች መኖሪያ ቤታቸው መውደሙንና የንግድ ተቋማትና የሸቀጣ
የገጣሚ አሸናፊ ጌታህ (ዲያቆን) “ላንቺ ሲሆንማ” የግጥም ስብስብ መፅሀፍ ዛሬ ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በአቤል ሲኒማ
ሚዩዚክ ሜይዴይ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ የ“18ቱ አደባባዩ ጋንጩርና ሌሎች የአደጋ
55 ተጓዦች የተሳተፉበትና ከሀረር እስከ አድዋ 61 ቀናት የፈጀውን ጉዞ የሚያስታውስና ተጓዦች በተንቀሳቃሽ ስልኮቻቸው




