
Created on 03 June 2023
አማራ ባንክ የተገልጋዩን የክፍያ ሥርዓት አካች፣ ዘመናዊና ቀላል እንዲሁም ከካሽ ነጻ ለማድረግ ከሚያከናውናቸው መጠነ ሰፊ ሥራዎች ጋር በተያያዘ፣ ከሳንቲም ፔይ ፋይናንሻል ድርጅት ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡አማራ ባንክና ሳንቲም ፔይ የስምምነት ሰነዱን የተፈራረሙት፣ ዛሬ ረፋድ ላ
Created on 03 June 2023
በሸገር ከተማ ወደ 112ሺ የሚጠጉ ቤቶች መፍረሳቸውንም ገልጿል በሸገር ከተማ በመንግስት አካላት ከፈረሱ መስጊዶች ጉዳይ ጋር በተያያዘ ባለፈው አርብ ግንቦት 18 ቀን 2015 ዓ.ም በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ አንዋር መስጊድ ውስጥ በመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በተወሰደ
Created on 03 June 2023
በትላንትናው ዕለት ለጁምአ በወጡ የሙስሊም ምዕመናን ላይ በፀጥታ ሃየሎች በተተኮሰ ጥይት ቁጥራቸው በውል ያልተረጋገጠ ሰዎች መሞታቸውን ምንጮች ተናገሩ።በትናንትናው ዕለት የመንግስት በመስጂዶች ላይ እያካሄደ ያለውን ፈረሳ እንዲያቆምና የፈረሱትን መስጂዶች እንዲያሰራ ተቃውሞ በማሰማት ላይ የነበሩ ሙስሊም ምዕመናን ከፀ
Created on 03 June 2023
የክልሉ የ2015 ዓመት አጠቃላይ በጀት ከ100 ቢሊዮን ብር ያነሰ ነው በሰሜን ኢትዮጵያ የተቀሰቀሰውን ጦርነትና ግጭት ተከትሎ፣ በአማራ ክልል የደረሰው የንብረት ውድመት 522 ቢሊዮን ብር መድረሱ ተገለፀ፡፡ የክልሉ መንግስት ከወራት በፊት ባወጣው ሪፖርት በክልሉ ከጦርነቱ

Created on 27 May 2023
በተቃውሞው ከመንግስት ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት የቆሰሉ ሰዎች አሉ በሸገር ከተማ አስተዳደር እየተፈፀመ ያለውን የመስጂድ ፈረሳ ተግባር የሚቃወም ሰልፍ በመርካቶ አንዋር መስጂድና በኒን መስጂዶች ትናንት ተካሂዷል፡፡ የተቃውሞ ሰልፉን ለመበተን ከመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በተተ
‘’በሥነ ጥበባት ሕብራዊ መልክ የተዋበች ኢትዮጵያ’’ በሚል መርህ ከተማ አቀፍ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫል፣ ከነገ በስቲያ

በደራሲ ሰለሞን ደረሰ አመኑ የተሰናዳውና ለ67 ዓመታት በደራሲው ህሊና ውስጥ ሲጉላላ ነበር የተባለለት “የቀን ፍርጃ”
በኮቪድ19 ወረርሽኝ ወቅት ከተጀመሩቀዳሚ ንቅናቄዎች አንዱ የሆነውና ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው “የጓሮ ማህበረሰብ”