ዜና
Friday, 08 March 2024 17:36
ዳሸን ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት የጀመረበትን 6ኛ ዓመት በድምቀት አከበረ
Written by Administrator
ዳሸን ባንክ ሸሪክ የተሰኘ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት የጀመረበትን 6ኛ ዓመት ባከበረበት ዕለት ከደንበኞች በበጎ አደራጎት ፈንድ በአደራ የሰበሰበውን 12.5 ሚሊዮን ብር ለ18 አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ለገሰ፡፡ ዳሸን ባንክ በሚሰጠዉ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ብቻ አሁን ላይ ከ1…
Read 402 times
Published in
ዜና
Thursday, 07 March 2024 17:07
ኢቲኬር የቁጠባና ብድር የህብረት ሥራ ማህበር የ1ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን በኢሊሌ ሆቴል እያከበረ ነው
Written by ልዩ ሪፖርታዥ-
• የማበደር አቅሙ ወደ 2 ሚ. ብር ማደጉ ተጠቁሟል • በቅርቡ ዲጂታል ዕቁብ እንደሚጀምር አስታውቋል • ልጆቻችሁን ኢንቨስተር እናደርግላችኋለን ብሏልኢቲኬር የገንዘብ ቁጠባና ብድር የህብረት ሥራ ማህበር፣ የተመሰረተበትን የአንደኛ ዓመት በዓል፣ በዛሬው ዕለት ከሰዓት በኋላ ከ10 ሰዓት ጀምሮ በኢሊሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል…
Read 403 times
Published in
ዜና
የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት አፈፃፀም 95 በመቶ መድረሱን የሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ገለጸ። ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤቱ በዛሬው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተነገረው፤ የሲቪል ሥራው 98 በመቶ እንዲሁም የኤሌክትሮሜካኒካል ሥራው 78 በመቶ ደርሷል፡፡ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታው አሁን ላይ…
Read 555 times
Published in
ዜና
• ቅዱሳት መጻሕፍት በቅናሽ ዋጋ ለምእመናን ይቀርባሉ ተብሏል “መጽሐፍ ቅዱሳዊ እሴቶችን በሕዝባችን ሕይወት እናሥርጽ!” በሚል መሪ ቃል፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ሳምንትና የቅዱሳት መጻሕፍት ዐውደ ርዕይ ከመጋቢት 16 እስከ መጋቢት 21 ቀን 2016 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል…
Read 365 times
Published in
ዜና
በቢጂአይ ኢትዮጵያ እና በፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ መካከል ሲካሄድ የቆየው ሜክሲኮ የሚገኘው የቢጂአይ ኢትዮጵያ ዋና መሥሪያ ቤት ህንፃ ሽያጭ ድርድር፣ ውል ለማሰር ባለመቻሉ ሂደቱ መቋረጡ ተገልጧል፡፡ቢጂአይ ኢትዮጵያ ትላንት ባሰራጨው መግለጫ፣ የሽያጩ ውል የተቋረጠው ፤ በፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ በኩል ግብይቱን ለማጠናቀቅና የሽያጭ…
Read 723 times
Published in
ዜና
Read 590 times
Published in
ዜና