ዜና
Tuesday, 26 May 2026 08:15
በደቡብ አፍሪካ የውጭ ዜጎች ሱቆች ተዘረፉ፣ ከ100 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
Written by Administrator
በደቡብ አፍሪካ ብሉምፎንቴን በማንጋውን ሜትሮ በተጠራ የተቀናጀ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የውጭ ዜጎች ንብረት የሆኑ ሱቆች ላይ ያተኮረ ሰፊ ዘረፋ ከተካሄደ በኋላ ከ100 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ይህ መጀመሪያ ላይ ደካማ የአገልግሎት አቅርቦትን፣ የስራ አጥነትን፣ ሙስናን እና የውሃ እጥረትን በመቃወም…
Read 226 times
Published in
ዜና
የዱባይ ንግድ ምክር ቤት በአዲስ አበባ ያካሄደውን ታሪካዊ የንግድ ልዑክ ጉብኝት በስኬት አጠናቋል። በጉብኝቱም ላይ በሁለቱ ሀገራት ኩባንያዎች መካከል 510 የሁለትዮሽ የንግድ ውይይቶች የተደረጉ ሲሆን፥ ይህም እ.ኤ.አ. በ2023 "ኒው ሆራይዘንስ" የተሰኘው ተነሳሽነት ከተጀመረ ወዲህ ከፍተኛው ቁጥር ሆኖ ተመዝግቧል። ይህ ስኬት…
Read 126 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 May 2026 18:36
የሳይንስ ሊቃውንት ለአዲሱ የኤቦላ ዝርያ አፋጣኝ ክትባት እያዘጋጁ መሆኑን ገለጹ
Written by Administrator
በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የሚገኙ ተመራማሪዎች በአዲሱና ገዳዩ የኤቦላ ዝርያ ላይ መከላከያ ሊሆን የሚችል አዲስ ክትባት በጥቂት ወራት ውስጥ ለክሊኒካዊ ሙከራ ዝግጁ ለማድረግ በከፍተኛ ፍጥነት እየሰሩ መሆኑን አስታውቀዋል። በአሁኑ ወቅት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተቀሰቀሰውና "ቡንዲቡግዮ" የተሰኘው ይህ የኤቦላ ዝርያ የሰባት ሰዎችን ህይወት…
Read 1504 times
Published in
ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በሞጆ ከተማ በ300 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈውን የግራንዴር ሴራሚክ ማምረቻ ፋብሪካን በይፋ መርቀዋል። ከዕቅድ እስከ ማጠናቀቅ 9 ወራት ብቻ የፈጀውና ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ መዋዕለ-ነዋይ የወጣበት ይህ ዘመናዊ ፋብሪካ፣…
Read 1538 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 May 2026 18:33
የመከላከያ ሠራዊት “ጽምዶ”ን አስመልክቶ ለዲፕሎማቶች ማብራሪያና ግንዛቤ ሰጠ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት “ጽምዶ” በሚባለውና “በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ላይ የሚቃጣ” በተባለ እንቅስቃሴ ዙሪያ በአገር ውስጥ ለሚገኙ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት (አታሼዎች) ሰፊ ማብራሪያና ግንዛቤ መስጠቱን አስታውቋል። የመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል ተሾመ ገመቹ በብሔራዊ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃለ መጠይቅ፤ ለዲፕሎማቶቹ…
Read 1549 times
Published in
ዜና
Friday, 22 May 2026 00:00
በዶሮ ማነቂያ የተገነባው ዘመናዊው የአድዋ ገበያ ማዕከል ለአገልግሎት ክፍት ተደረገ
Written by Administrator
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቀድሞ አጠራሩ “ዶሮ ማነቂያ” ተብሎ በሚታወቀው የፒያሳ አካባቢ የተገነባውን ዘመናዊውን የአድዋ የገበያ ማዕከልና የትራንስፖርት ተርሚናል ዛሬ በይፋ ለአገልግሎት ክፍት ማድረጋቸውን አስታወቁ። ከንቲባዋ እንደገለጹት፣ የአካባቢውን ገፅታ ሙሉ በሙሉ በኮሪደር ልማት የቀየረው ይህ ፕሮጀክት ከ101 በላይ…
Read 1498 times
Published in
ዜና

