ዜና

Rate this item
(0 votes)
በደቡብ አፍሪካ ብሉምፎንቴን በማንጋውን ሜትሮ በተጠራ የተቀናጀ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የውጭ ዜጎች ንብረት የሆኑ ሱቆች ላይ ያተኮረ ሰፊ ዘረፋ ከተካሄደ በኋላ ከ100 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ይህ መጀመሪያ ላይ ደካማ የአገልግሎት አቅርቦትን፣ የስራ አጥነትን፣ ሙስናን እና የውሃ እጥረትን በመቃወም…
Rate this item
(0 votes)
የዱባይ ንግድ ምክር ቤት በአዲስ አበባ ያካሄደውን ታሪካዊ የንግድ ልዑክ ጉብኝት በስኬት አጠናቋል። በጉብኝቱም ላይ በሁለቱ ሀገራት ኩባንያዎች መካከል 510 የሁለትዮሽ የንግድ ውይይቶች የተደረጉ ሲሆን፥ ይህም እ.ኤ.አ. በ2023 "ኒው ሆራይዘንስ" የተሰኘው ተነሳሽነት ከተጀመረ ወዲህ ከፍተኛው ቁጥር ሆኖ ተመዝግቧል። ይህ ስኬት…
Rate this item
(1 Vote)
በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የሚገኙ ተመራማሪዎች በአዲሱና ገዳዩ የኤቦላ ዝርያ ላይ መከላከያ ሊሆን የሚችል አዲስ ክትባት በጥቂት ወራት ውስጥ ለክሊኒካዊ ሙከራ ዝግጁ ለማድረግ በከፍተኛ ፍጥነት እየሰሩ መሆኑን አስታውቀዋል። በአሁኑ ወቅት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተቀሰቀሰውና "ቡንዲቡግዮ" የተሰኘው ይህ የኤቦላ ዝርያ የሰባት ሰዎችን ህይወት…
Rate this item
(0 votes)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በሞጆ ከተማ በ300 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈውን የግራንዴር ሴራሚክ ማምረቻ ፋብሪካን በይፋ መርቀዋል። ከዕቅድ እስከ ማጠናቀቅ 9 ወራት ብቻ የፈጀውና ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ መዋዕለ-ነዋይ የወጣበት ይህ ዘመናዊ ፋብሪካ፣…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት “ጽምዶ” በሚባለውና “በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ላይ የሚቃጣ” በተባለ እንቅስቃሴ ዙሪያ በአገር ውስጥ ለሚገኙ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት (አታሼዎች) ሰፊ ማብራሪያና ግንዛቤ መስጠቱን አስታውቋል። የመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል ተሾመ ገመቹ በብሔራዊ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃለ መጠይቅ፤ ለዲፕሎማቶቹ…
Rate this item
(0 votes)
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቀድሞ አጠራሩ “ዶሮ ማነቂያ” ተብሎ በሚታወቀው የፒያሳ አካባቢ የተገነባውን ዘመናዊውን የአድዋ የገበያ ማዕከልና የትራንስፖርት ተርሚናል ዛሬ በይፋ ለአገልግሎት ክፍት ማድረጋቸውን አስታወቁ። ከንቲባዋ እንደገለጹት፣ የአካባቢውን ገፅታ ሙሉ በሙሉ በኮሪደር ልማት የቀየረው ይህ ፕሮጀክት ከ101 በላይ…
Page 5 of 496