ዜና
Saturday, 20 December 2014 12:08
የግብፅ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤ/ክርስትያን ፓትርያርክ፤የህዳሴ ግድብ ማንንም አይጎዳም አሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የግብፅ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ዳግማዊ ቴዎድሮስ፤ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ የምትገነባው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት የትኛውንም የተፋሰሱን አገር እንደማይ ጎዳ ገለፁ፡፡ ፓትርያርኩ ባለፈው ማክሰኞ ወደ ግብፅ ከተጓዘው የኢትዮጵያ “የህዝብ ዲፕሎማሲያዊ” ቡድን ጋር በካይሮ ተገናኝተው የተወያዩ ሲሆን ኢትዮጵያ ከድህነት ለመውጣት…
Read 4758 times
Published in
ዜና
ያለተጠቃሚው ፈቃድ ማስታወቂያ በስልክ ማሰራጨት አይቻልምበበራሪ ወረቀቶች፣ በፖስተር፣ በስቲከር.. ማስታወቂያ ማሰራጨት ተከልክሏል.. የውጭ ማስታወቂያዎች በህግና በሥርዓት እንዲመሩና አገሪቱ ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን ገቢ በአግባቡ እንድታገኝ የሚያግዝ የውጭ ማስታወቂያ ደንብና መመሪያ ወጣ፡፡ ክልሎችም ከራሳቸው ነባራዊ ሁኔታ በመነሳት፣ ደንብና መመሪያ አውጥተው ተግባራዊ ያደርጋሉ…
Read 4995 times
Published in
ዜና
የጋዜጣው ዋና አዘጋጅ ታስሯልበአይናለም የመፅሐፍት መደብር የስም ማጥፋት ክስ የቀረበበት የ“የኛ ፕሬስ” ጋዜጣ አሳታሚ ዮርዳኖስ ስዩም ሚዲያ ኃ/የተ/የግ.ማህበር፣ ከ187 ሺህ ብር በላይ የገንዘብ ቅጣት የተወሰነበት ሲሆን የጋዜጣው ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ካሳሁን ወ/ዮሐንስ በቀጠሮ አልተገኘህም በሚል እስከ ቀጣይ ቀጠሮ በማረሚያ ቤት…
Read 3621 times
Published in
ዜና
የዘንድሮን የገና የንግድ ትርኢትና ባዛር ለማዘጋጀት ጨረታውን በ6.1 ሚሊዮን ብር ያሸነፈው ላቪስን ኢንተርናሽናል ቢዝነስ፤ የገናን ኤክስፖ ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት እንደሚከፍት አስታወቀ፡፡ የገና ኤክስፖ እስከ ታህሳስ 28 የሚቆይ ሲሆን ከ400 በላይ የአገር ውስጥና የውጭ ድርጅቶች እንደሚሳተፉበት ታውቋል፡፡ ላቪስን ኢንተርናሽናል ቢዝነስ፤…
Read 1376 times
Published in
ዜና
ማስፋፊያው ሲጠናቀቅ የተጠቃሚው ቁጥር 40ሚ. ይደርሳልየስውዲኑ ኤሪክሰን ኩባንያ ለዜድቲኢ ከተሰጠው ስድስት የኔትወርክ ማስፋፊያ አራቱን ለመስራት ባለፈው ማክሰኞ ምሽት በሂልተን ሆቴል ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ኤሪክሰን ስራውን በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ ያጠናቅቃል ተብሏል፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም ባለፈው አመት በመላ አገሪቱ የሚገኙትን…
Read 1315 times
Published in
ዜና
አርሶ አደሮች ለግብርና ሥራ የሚጠቀሙበትን እንደ ማዳበሪያና ምርጥ ዘር ያሉ ግብአቶች ማግኘት የሚችሉበት አዲስ የኩፖን ሽያጭ አሰራር ሰሞኑን ይፋ ተደረገ፡፡ በአገሪቱ ያሉ የገንዘብ ተቋማት የኩፖን ሽያጭ ሥርዓቱን እንዲተገብሩ ኃላፊነት ተሰጥቶአቸዋል፡፡የኢትዮጵያ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ከግብርና ሚኒስቴርና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር…
Read 1352 times
Published in
ዜና