Created on 17 September 2026
የኡጋንዳዋ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄሲካ አሉፖ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሀገሪቱ በምታደርገው የማስፋፋት ሥራ መንግሥታቸው አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል። ድጋፉ የተገለጸው የቤተክርስቲያኗ የምሥራቅ አፍሪካ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እና በኡጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር
Created on 17 September 2026
በላይቤሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ወቅት የናይጄሪያው ነጋዴ ኢማኑኤል ቹክዉ የራሱን መርከቦች እና ገንዘብ በመጠቀም ከ1,000 በላይ ወገኖቹን ከሞት ታድጓል። እ.ኤ.አ በ1989 በላይቤሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ሲጀመር እዚያው ይኖር የነበረው ይሄ ባለጸጋ፣ ከአገሪቱ መውጫ አጥተው የነበሩ ናይጄሪያውያንን የራ
Created on 17 September 2026
ከ46.4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ 12 የኤሌክትሪክ መኪኖችን በውክልና ተረክቦ በመሸጥ ገንዘቡን ይዞ ከሀገር የሸሸው ተጠርጣሪ በኢንተርፖል ትብብር ተይዟል። ተጠርጣሪው ገንዘቡን ከወሰደ በኋላ በታይላንድ፣ በሲንጋፖር፣ በፊሊፒንስ እና በኢንዶኔዥያ ሀገራት ውስጥ ከሕግ ለመደበቅ ሲንቀሳቀስ ቆይቷል። ተጠርጣ
Created on 17 September 2026
የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገትን ለማፋጠን ወሳኝና የሕልውና ጉዳይ መሆኑን የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አብዱልበር ሸምሱ (ኢ/ር) ገለጹ። የባህር በር አለመኖሩ በየዓመቱ ለወደብ ኪራይ ብቻ ከ 1 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጪ እያስወጣ መሆኑ ተመላክቷል።
Created on 17 September 2026
የአሜሪካ ባለስልጣናት በኦማን ሀገር ከየመኑ የሁቲ ታጣቂዎች ተወካዮች ጋር ሚስጥራዊ ስብሰባ አድርገዋል። ይህ ስብሰባ የተካሄደው ሁቲዎች በቀይ ባህር ዳርቻ ላይ ያሉ ቁልፍ ቦታዎችን ከተቆጣጠሩ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነው። በውይይቱም የሁቲ ተወካዮች ለአሜሪካ ባለስልጣናት እንደተናገሩት የአሜሪካ መርከቦችን የማጥቃት ፍ
የሕንጸት መጽሐፍ ክበብ እሑድ መስከረም 10 ቀን 2019 ዓ.ም. ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው
በሃይለሚካኤል ታደሰ የተዘጋጀው እና "ኢሬቻ"ን ከባህል፣ ከሃይማኖት እና ከሰብአዊ መብት አንጻር በጥልቀት የሚዳስሰው አዲስ መጽሐፍ
በኤአይ፣ በስው ልጅና ነገን ማን ይቆጣጠራል በሚሉ ጉዳዮች ዙሪያ ደፋር ውይይት ለመፍጠር ያለመው “አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ“


