ዜና

Rate this item
(0 votes)
መሠረት የበጎ አድራጐት ድርጅት 480 ችግረኛ ቤተሰቦች የገና በዓልን በደስታ እንዲያከብሩ የዶሮና የእንቁላል ስጦታ ማበርከቱን ገለፀ፡፡ ለእያንዳንዱ ቤተሰብ አንድ ዶሮና ስድስት እንቁላል፣ በአጠቃላይ 480 ዶሮዎችንና 2880 እንቁላሎች የተበረከተ ሲሆን 64ሺ ብር እንደፈጀም ታውቋል፡፡ ለችግረኛ ቤተሰቦች የተበረከተው ስጦታ በአገር ውስጥና በውጭ…
Saturday, 10 January 2015 09:40

“ዳሽን አርት አዋርድ” ተዘጋጀ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዳሽን ቢራ ፋብሪካ በስነ ፅሁፍና በስዕል ጥበብ ላይ የተሰማሩ ደራሲያንን፣ ሰአሊያንንና በዘርፉ እየሰለጠኑ የሚገኙ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ተማሪዎች የሚያሳትፍ በስነ ፅሁፍ፣ በግጥም እንዲሁም በስዕል ዘርፎች በማወዳደር በመሸለም በተሻለ ስራ እውቅና ሊያገኙ የሚችሉበትን መድረክ ማመቻቸቱን ገለፀ፡፡ በዚሁ በዳሽን አርት አዋርድ ላይ…
Rate this item
(8 votes)
በምርጫው ሂደት ላይ ቅሬታዎች አሉኝ ብሏል የግንቦቱ ምርጫ ሂደት ላይ ቅሬታዎች እንዳሉት የገለፀው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፤ በጉዳዩ ላይ ከገዥው ፓርቲ ጋር በአስቸኳይ መወያየት እንደሚፈልግ አስታወቀ፡፡ መድረኩ ትናንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በምርጫ ታዛቢዎችና አስፈፃሚዎች አመራረጥና በምርጫው ለሚሳተፉ ፓርቲዎች ከመንግስት…
Rate this item
(10 votes)
በኢንተርኔት የሚሰራጩ ፅሁፎችን፣ ምስሎችንና ቪዲዮዎችን ለመቆጣጠር ታስቧል የግል የሬዲዮ ጣቢያዎች ፈርሰው ከመንግስት ቻናል እንዲከራዩ ለማድረግ ታቅዷል የሬዲዮና የቴሌቪዥን ስርጭቶችን ለመቆጣጠር ከስምንት ዓመት በፊት በታወጀው ህግ ላይ አዳዲስ ቁጥጥሮችን የሚጨምርና እንዲሁም የኢንተርኔት ስርጭቶችንና ድረገፆችን የሚያካትት ህግ ተዘጋጀ፡፡ ከተለያዩ የሚዲያ ተቋማት ጋር…
Rate this item
(6 votes)
“የኢትዮ ታለንት ሾው” ሃሳብ ከሌሎቹ የተለየ በመሆኑ ልንሸልም ወደናል (ሊፋን ሞተርስ) ለሁለት ዓመት ከስድስት ወር በስምንት ዘርፎች በኢቴቪ 3 ሲካሄድ የቆየው የ“ኢትዮ ታለንት ሾው” ምርጥ 10 የተሰጥኦ ተወዳዳሪዎች የጥምቀት እለት ከብሄራዊ ቴአትር አዳራሽ በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢብኮ) በሚተላለፍ ቀጥተኛ ስርጭት…
Rate this item
(3 votes)
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የመንበረ ፓትሪያሪክ ቅ/ማርያም ገዳም አስተዳደር የሥራ ኃላፊዎች፤ በገዳሟ ውስጥ በሚሊዮኖች ብር የሚገመት የገንዘብ ምዝበራ ተፈፅሟል መባሉን አስተባበሉ፡፡ የገዳሟ አስተዳደር አባ ገብረትንሳኤ አብርሃን ጨምሮ የገዳሟ ዋና ፀሐፊ መ/ሥ/ ኃ/ጊዮርጊስ እዝራ፣ ገንዘብ ያዥ መ/ታ ይትባረክ ወልደስላሴና ተቆጣጣሪው መ/ር…