ዜና
በሰባት ዩኒቨርሲቲዎች ሊፈፀም የታቀደ የሙስና ወንጀልን መከላከሉን ጠቁሟል የመከላከያ ሚኒስቴር 171ኛ ሬጅመንት መኮንኖች፤ ስኳር አውጥተው በመሸጥ ወንጀል ተከሰዋል የፀረ - ሙስና ኮሚሽን ባለፉት አስራ አንድ ወራት ውስጥ በህገወጥ መንገድ የተመዘበሩ ያላቸውን ከ81 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ፣ ከ26ሺ ካሬ ሜትር በላይ…
Read 1848 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን÷ ከሙስና እና ብልሹ አሠራር መንሰራፋት፣ ከመልካም አስተዳደር እና ፍትሕ ዕጦት፣ ከአስተምህሮ እና ሥርዐት መጠበቅ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት እና በየሰንበት ት/ቤቶች መካከል የተቀሰቀሰው ውዝግብ እንደቀጠለ ነው፡፡በሀገረ ስብከቱ ገዳማትና አድባራት÷ ሌቦች እየተበራከቱ፣ ጎጠኝነት…
Read 2100 times
Published in
ዜና
ተቃዋሚዎች ውጤቱን አልተቀበሉትም በዘንድሮው አምስተኛ አገር አቀፍ ምርጫ፣ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የ442 ጣቢያዎችን ጊዜያዊ ውጤት ይፋ ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን በአገር አቀፍ ደረጃ መድረክ በሁለተኛነት፣ ሰማያዊ በሶስተኝነት ኢህአዴግን ይከተላሉ፡፡ በአዲስ አበባ የምርጫ ውጤት መሰረት፤ ሰማያዊ የሁለተኛነት፣ መድረክ ደግሞ የሦስተኝነት ደረጃ አግኝተዋል፡፡በአገር…
Read 1787 times
Published in
ዜና
7 ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል በአዲስ አበባ መርካቶ ወረዳ 8 ሸራ ተራ ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ላይ ትናንት የደረሰው የእሳት ቃጠሎ ግምቱ ያልታወቀ ንብረት ያወደመ ሲሆን 7 ሰዎች በጭስ የመታፈን አደጋ ደርሶባቸዋል፡፡ የፕላስቲክ ጫማ ማምረቻ ጨምሮ ወደ 50 የሚጠጉ የብርድልብስና የተለያዩ…
Read 4148 times
Published in
ዜና
በቦንጋ ገዋታ ጊምቦ ምርጫው ሰኔ 7 ይደረጋል“ኢህአዴግ መቶ በመቶ አላሸነፈም” በሚኒስትር ማዕረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ፕ/ር መርጋ በቃና፤ በምርጫ ቦርድ አመራርነታቸው መቶ በመቶ ውጤታማ እንደሆኑና በብቃት ቦርዱን እየመሩ እንደሚገኙ ለጋዜጠኞች ገለፁ፡፡ ፕሮፌሰሩ ከትናንት በስቲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፤…
Read 5613 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 June 2015 13:53
ሸራተን ሆቴልን ለ21 ዓመታት በስራ አስኪያጅነት ያገለገሉት ፈረንሳዊው ሥራ አስኪያጅ አረፉ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በኑዛዜያቸው መሠረት ኢትዮጵያ ውስጥ ይቀበራሉ ሸራተን አዲስ ሆቴል ከተከፈተ ጀምሮ ላለፉት 21 ዓመታት በዋና ሥራ አስኪያጅነት ያገለገሉት ፈረንሳዊው ሚስተር ዣን ፔሪ ማኒጎፍ ባደረባቸው ህመም በዋሺንግተን ሆስፒታል ህክምና ሲደረግላቸው ቆይተው በ65 ዓመታቸው ከትላንት በስቲያ አረፉ፡፡የዴንማርክና የፈረንሳይ ትውልድ ያላቸው ሥራ አስኪያጁ፤ ላለፉት…
Read 3124 times
Published in
ዜና