ዜና
ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ ግብሩ እንቀላል ነበር ይሄን ጊዜ አበሻ፤ *** ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባልቻ መድፍ አገላባጭ ብቻለብቻ፤ *** የአድዋ ሥላሴን ጠላት አረከሰው ገበየሁ በሞቴ ግባና ቀድሰው፤ የአድዋ ድል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ክብር ማኅተም፤ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ ቀንዲል ነው፡፡ የመላው…
Read 24963 times
Published in
ዜና
“ቁርጠኛ ሌባ አለ፤ ቁርጠኛ ተዋጊ ግን የለም” - አቶ ስብሀት ነጋ “ሥርዓቱ ቁርጠኛ ሌቦችን ነው የሾመው ማለት ነው?” - አቶ ሞሼ ሰሙ የኢዴፓ ሊቀመንበር “እኔ ከ10 ዓመት በፊት የነገርኳቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ይነግሩናል” - ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ “ቁርጠኛ ጠ/ሚኒስትር ቁርጠኛ…
Read 11478 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያ አንድ ትልቅ ሰው ጠፋባት፤ በስራዎቹ ውስጥ አፀደ መንፈሱ ይኖራልና እንጽናናለን፡፡ ስብሃትን በማድነቅ የሚከተሉት ሁሉ በሱ እጅ ጽሑፍ የሚከተበውን ስብሃትለአብ የሚለውን ስሙን አንብበዋል፡፡ ገና በልጅነቱ አዲስ አበባ ሲመጣ ስሙን ቢያሳጥረውም አባቱ መምሬ ገብረእግዚአብሔር ገብረዮሐንስ እና እናቱ ወይዘሮ መዓዛ ተወልደመድህን ያወጡለት…
Read 33773 times
Published in
ዜና
“ኢትዮጵያ አንድ ታላቅ ደራሲዋን አጥታለች” “The seventh Seal” (ሠባተኛው ማኅተም) የዝነኛው ስውዲናዊ ደራሲ ኢንግማን በርግማን መጽሐፍ ርዕስ ነው፡፡ በመጽሐፉ ላይ አንዱ (ምናልባትም ዋናው) ገፀባህሪ ቼዝ የሚጫወት ሰው ነው፡፡ ትረካው የሚቀጥለው ይህ ዋነኛ ገፀ ባህሪ ቼዝ በመጫወት ላይ እያለ ሞት ወደሱ…
Read 19018 times
Published in
ዜና
“...ሙሉ ደራሲ ነኝ አልልም፡፡ ድርሰት ሚስቴ አይደለችም፤ ውሽማዬ ናት” “ለካ በደግ ዓይን ሲያዩኝ ይህንን እመስላለሁ?! ገርሞኝም አላባራ!” “...እኔ ከማልኖር አለም ሁሉ ብትጠፋና እኔ ብኖር እመርጣለሁ! ቢቻል?’’ “...ሰው እያለ አጠገባችን ቅንነቱን ማየት ሲያመን ከኛ አብሮ በሕይወት ቆሞ፤ መልካሙን ስምን መጥራት ሲያንቀን…
Read 22379 times
Published in
ዜና
ፓትርያርኩ ችሎታቸውን አደነቁ በርካታ አርቲስቶቸና የጥበብ አደናቂዎቸ ተገኘተዋል ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ባለፈው እሁድ ለሰኞ አጥቢያ በ76 ዓመቱ ከዚሀ ዓለም በሞት የተለየው አንጋፋው ደራሲ ስብሃት ገ/ እግዚአብሄር የቀብር ሰነስርዓቱ ተፈፅሞልየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርኩ አቡን ጳውሎስን ጨምሮ በርካታ አርቲስቶችናየደራሲው ቤተሰቦች…
Read 18841 times
Published in
ዜና