ዜና
ጥያቄያችን መሠረታዊ በመሆኑ ምላሽ ሳናገኝ ሥራ አንጀምርም - መምህራኑ መምህራን ማህበሩ ስለማይወክለን በስማችን መግለጫ ማውጣት አይቻልም - መምህራኑ ጭማሪው የተገኘው በመምህራን ማህበሩ ትግል ሆኖ እያለ አይወክለንም ማለት አይችሉም - የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ሊቀመንበር የመምህሩና የትምህርት ቢሮው መገናኛ ጋዘጣ አይደለም -…
Read 15207 times
Published in
ዜና
“እጅግ በጣም አስፈሪው ድህነት፣ ብቸኝነትና በሌሎች ያለመፈለግ ስሜት ነው” -ማዘር ቴሬ ኑዛዜ በብዙ አገሮች የተለመደ ጥንታዊ ሥርዓትና ልማድ ነው፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 49 እና 50 ላይ ያዕቆብና ልጁ ዮሴፍ በሞቱ ጊዜ የትና እንዴት መቀበር እንዳለባቸው ወይም የአፅማቸው የመጨረሻው…
Read 12115 times
Published in
ዜና
አቶ ዳዊት ጌታቸው በፊት እግር ኳስ ተጨዋች ነበረ፡፡ ከኢትዮጵያ ከመውጣቱ በፊት ኢትዮ - ፎም በሚባል ቡድን ከመጫወቱም በላይ በዚያው ክለብ የኮሚቴ አባል ሆኖም ሠርቷል፡፡ ከ1986 ጀምሮ አሜሪካ ከሄደ በኋላ ደግሞ አሁን ለሚኖርበት የቦስተን ከተማ ቡድን ለ4 ዓመት እንዲሁም ለሎስ አንጀለስ…
Read 11514 times
Published in
ዜና
ሰሞኑን ከአፀደ ህፃናት እስከ መሰናዶ ትምህርት ት/ቤት ለሚያስተምሩ መምህራን የተደረገውን የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ በተመለከተ፣ መንግስት ጭማሪው የመምህርነትን ሙያ ክብር የሚያስጠብቅ ነው ሲል መግለጫ መስጠቱን ተከትሎ መምህራን ተቃውሞአቸውን እየገለፁ ነው፡፡ የደመወዝ ጭማሪው “ክብር የሚነካ ነው ብለዋል - መምህራኑ፡የአገሪቱን የአኗኗር ሁኔታና የወቅቱን…
Read 15742 times
Published in
ዜና
Saturday, 10 March 2012 11:13
“ዶ/ር ከበደ ሚካኤልን መክሬ ችግሩ እኔም ጋ ደረሰ” ደራሲና ተርጓሚ ማሞ ውድነህ
Written by ብርሃኑ ሰሙ
ሰው ወደ ላይ ወጣ መልሶም ወረደ ቁልቁለት ሳይገታው የሰው ልጅ ወረደ - ወረደ ነጐደ አቀበት የወጣው ጉልበቱ ደከመ - ሕይወቱ በረደ፡፡ ስለ ሞት የሚገልፁት እነዚህ ስንኞች በ1960 ዓ.ም ባሳተሙት መፅሐፍ ውስጥ የሚገኝ ነው፡፡ ውልደትና ሞት እንደ አንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ…
Read 20008 times
Published in
ዜና
Saturday, 10 March 2012 10:15
በወንድሜ የተፈፀመብኝ አስገድዶ መድፈር ፍትህ ሣያገኝ በማላውቃቸው ወንዶች ተደፈርኩ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ቀትር ላይ ነው፡፡ ባለፈው ማክሰኞ ዕለት፡፡ ፀሐዩ አናት ይበሣል፡፡ በዚህ ሰዓት ነው አንዲት ወጣት ዝግጅት ክፍላችን የመጣችው፡፡ ዕድሜዋ ሃያዎቹ መጨረሻ ግድም የምትሆነዋ ወጣት የለበሰችው ነጭ የአገር ልብስ ቁመናዋን ያጐላላት ይመስላል፡፡ ወጣትዋ በተደጋጋሚ ተፈፅሞብኛል በምትለው ተደራራቢ በደል የተነሳ አዕምሮዋ መነካቱን ብትናገርም…
Read 107619 times
Published in
ዜና