Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(1 Vote)
የአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያን የኢንዱስትሪ እድገትና የኢኮኖሚ ልማት ለማገዝ የ805 ሚ. ብር የገንዘብ ድጋፍ ሰሞኑን ሰጠ፡፡ የገንዘብ ድጋፉ የሀገሪቱን የኢንዱስትሪ ዘርፍ ለማስፋፋትና ለማዘመን የሚውል ነው፡፡ የህብረቱ ድጋፍ ኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ እድገት ለማምጣት ያላትን አቅም መጠቀም እንድትችል ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ኢኮኖሚያዊ ልማቷን እንድታፋጥን…
Rate this item
(3 votes)
ፖሊስ በጉዳዩ ላይ ምርመራ እያካሄደ ነውልጄን ያለአግባብ ወስደው የቀበሩት ሰዎች በህግ ሊጠየቁ ይገባል - እናትበየካቲት 12 ሆስፒታል በህክምና ላይ ቆይቶ ህይወቱ ያለፈውን የአንድ ዓመት ከ6 ወር ህፃን ብሩክ ጣሰውን አስከሬን የአዲስ አበባ ጽዳትና ውበት መናፈሻ በስህተት ወስዶ በመቅበሩ የህፃኑ ወላጆች…
Rate this item
(2 votes)
ጉዳዩ ከተጣራ በኋላ በአዛዡ ላይ ክስ ሊመሰረት እንደሚችል የተናገሩት ተወካዩ፤ የከተማዋን ፀጥታ ለማስጠበቅ የተቀሩት ሃያ አንድ ፖሊሶች በቂ ባለመሆናቸው ከአጐራባቿ ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ተጨማሪ ፖሊሶች በውሰት መምጣታቸውን ተናግረዋል፡፡40ሺህ ያህል ነዋሪዎች ያሉዋት የአረካ ከተማ ተመሳሳይ አሰቃቂ ወንጀል በቅርብ ጊዜ እንዳላስተናገደች እማኞች…
Rate this item
(4 votes)
በሌላ በኩል በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት በሚገኘው የሳባ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሕንጻ ግንባታ ጋር በተያያዘ ተፈጽሟል የተባለውን ሙስና እና በሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት የሰፈነውን የአስተዳደር በደል የሚያጣራ በቅዱስ ሲኖዶሱ የተሠየመ እና በምክትል ሥራ አስኪያጁ አቶ ተስፋዬ ውብሸት የሚመራ ሦስት አባላት…
Rate this item
(7 votes)
የፓርቲው ልሳን ጋዜጣ ወደ መጽሔት ሊቀየር ነው መንግስት በፕሬስ ላይ የሚያደርሰው አፈና እንዲቆም ያሳሰበው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ፤ ከህትመት የታገዱት የፓርቲው ልሳን “ፍኖተ ነፃነት” እና “ፍትህ“ ጋዜጣ ለህትመት እንዲበቁ ጠየቀ፡፡ የፓርቲው አመራሮች ሰሞኑን በሰጡት መግለጫ፤ “ፍኖተ ነፃነት” ወደ ህትመት እንድትመለስና…
Saturday, 06 October 2012 12:41

አቶ ከፍያለው አዘዘ አሜሪካ ገብተዋል

Written by
Rate this item
(4 votes)
የኤጀንሲው ዳይሬክተር በአሜሪካ ሥራ አግኝተዋል ከአንድ ዓመት በፊት ከምክትል ከንቲባነትና ከማስታወቂያ ቢሮ ኃላፊነት በግምገማ የተነሱት አቶ ከፍያለው አዘዘ እና የግል ተቋማት ሠራተኞች የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው በላይ ከአገር እንደወጡ አለመመለሳቸውን ምንጮች ገለፁ፡፡ ሁለቱም ግለሰቦች አሜሪካን አገር እንዳሉ…