ዜና
የኦህዴድ ሊቀመንበርና የኦሮምያ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ አለማየሁ አቶምሳ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ከቆዩ በኋላ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ህይወታቸው እንዳለፈ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የዘገበ ሲሆን የቀብር ስነስርዓታቸው በዛሬው እለት በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስትያን ይፈፀማል ተብሏል፡፡ በጳጉሜ 2002 ዓ.ም በአዳማ ከተማ በተደረገው…
Read 5209 times
Published in
ዜና
Saturday, 08 March 2014 12:12
የሰበታ ከንቲባና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ ከሀላፊነታቸው ተነሱ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የሰበታ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የነበሩት አቶ የማነ ይገዙ እና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን ኃይሌ በግምገማ ከኃላፊነት መነሳታቸውን ምንጮች ጠቆሙ፡፡ ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፊንፊኔ ዙሪያ፣ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰበታ ከተማ ከንቲባ በመሆን ያስተዳደሩት አቶ የማነ፤…
Read 5521 times
Published in
ዜና
የመሬት ፖሊስን ለማስለወጥ እታገላለሁ ብሏል አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ የመሬት ጥያቄን አጀንዳው በማድረግ ለሶስት ወራት የሚዘልቅ ሁለተኛ ዙር “የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት” ንቅናቄ መጀመሩን ጠቁሞ መሬት በመንግስት ቁጥጥር ስር መሆኑን በመቃወም እንደሚንቀሳቀስ ገልጿል፡፡ፓርቲው በትናንትናው እለት በሠጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤መሬት በመንግስት ቁጥጥር ስር…
Read 2517 times
Published in
ዜና
Saturday, 08 March 2014 12:16
ፓትርያርኩ ‹‹ቤተ ክርስቲያን በዩኒቨርስቲ ምሩቃን አትመራም” ማለታቸው ቅሬታ ፈጠረ
Written by Administrator
ስለማኅበራት የሰጡትን አስተያየት መልሰው እንዲያጤኑት ተጠየቀ ‹‹ማኅበራት በትኩረት ሊመሩና ጉዟቸውም እየተፈተሸ ሊስተካከል ይገባል›› - መንግሥትየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ‹‹ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው ቤተ ክርስቲያንን እንምራ እያሉ ነው፤ ቤተ ክርስቲያኒቱ ትውፊትና ሥርዓት አላት፤እንዲህ ማለት አይችሉም›› በማለት የሰጡትን…
Read 7224 times
Published in
ዜና
Tuesday, 04 March 2014 10:55
የፓትርያርኩ የለውጥ ተግዳሮትና ተስፋ - በአንደኛ ዓመት በዓለ ሢመት ዋዜማ
Written by Administrator
የብልሹ አሠራርና ሙስናን ችግር በዐደባባይ የተናገሩ የመጀመሪያው ፓትርያርክ ናቸው ፓትርያርኩ ጽኑ አቋም ስለሌላቸው ለጣልቃ ገብነት የተመቹ ኾነዋል ጣልቃ ገብነቶችን መቋቋምና የቅ/ሲኖዶሱን የውሳኔ ልዕልና ማስከበር ይጠበቅባቸዋል ፓትርያርኩ ዙሪያቸውን መፈተሽ አለባቸው ብቃት ያለው የአማካሪ መዋቅር ያስፈልጋቸዋል የካቲት 21 ቀን 2005 ዓ.ም ፤…
Read 5157 times
Published in
ዜና
Tuesday, 04 March 2014 11:03
በህገ-ወጥ መንገድ ስልክ በማስደወል መንግስትን ከ16 ሚ. ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ ተቀጡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
እስከ 12 ዓመት እስርና 3ሚ 898ሺ ብር የገንዘብ ቅጣት ተበይኖባቸዋልየተራቀቁ የቴሌኮም ሶፍትዌሮችን ተጠቅመው በህገወጥ መንገድ ስልክ በማስደወል፣በመንግስት ላይ ከ16 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ 15 ነጋዴዎችን ጉዳይ ላለፉት ሶስት አመታት ሲመለከት የቆየው የፌደራሉ አራተኛ ፍ/ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት፣ ከትላንት…
Read 3931 times
Published in
ዜና