ዜና
በጥቅምት 2006 ይጠናቀቃል የተባለው የስኳር ፋብሪካ ግንባታ ገና አልተጀመረም የፋብሪካ ግንባታ በመጓተቱ፤ የ100 ሚሊዮን ብር ሸንኮራ አገዳ ያለ ጥቅም ተወግዷል የፕሮጀክቶቹ የገንዘብ ወጪ በውል አይታወቅም፤ ያለ ጥናትና ዲዛይን የተጀመሩ ናቸው መንግስት በመቶ ቢሊዮን ብር ወጪ የስኳር ምርትን 23 ሚሊዮን ኩንታል…
Read 6218 times
Published in
ዜና
ማስታወቂያዎቹ በአንድ ሳምንት ውስጥ ካልተስተካከሉ ሰሌዳ መንቀል ይጀመራል “አማርኛን ከክልሉና ከከተማው ለማጥፋት የሚደረግ ጥረት ነው” ነጋዴዎች “ብሔሮችን እርስ በርስ ለማጋጨት ሆን ተብሎ የሚነዛ አሉባልታ ነው” የከተማዋ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ለንግድ ድርጅቶቻቸው በሰቀሏቸው ማስታወቂያዎች ላይ የተወሰደው በቀይ ቀለም የማበላሸት እርምጃ ህገወጥ…
Read 14045 times
Published in
ዜና
በሁለቱም ወገን የተመረጠው ውህደት አመቻች ኮሚቴ ሰኞ ስራ ይጀምራል የአራት አመት የድርድርና የምክክር ጊዜ የፈጀው የመላው ኢትዮጵያ ድርጅት (መኢአድ) እና የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት) ቅድመ ውህደት ባለፈው እሁድ የተፈረመ ሲሆን ሁለቱ ፓርቲዎች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሙሉ በሙሉ እንደሚዋሀዱ…
Read 2085 times
Published in
ዜና
ኢሰማኮ ማኔጅመንቱ ለድርድር እንዲቀርብ አስጠነቀቀ ማኔጅመንቱ ህግን በሚጥስ ተግባር ላይ አልደራደርም ብሏል “የሥራ ማቆም አድማ የመጨረሻ አማራጭ ነው” የሰራተኛ ማህበሩ የሸራተን አዲስ ሆቴል ሰራተኞችና ማኔጅመንት ፍጥጫ ተባብሶ እንደቀጠለ ነው፡፡ ባለፈው ሀሙስ ከሰዓት በኋላ በፊንፊኔ የባህል ምግብ አዳራሽ በተጠራ አስቸኳይ ስብሰባ፤…
Read 4913 times
Published in
ዜና
በየቀኑ 1 ሺ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ አምና ለስደተኞች የምግብ እህል የተገዛው ከኢትዮጵያ ነው ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ግማሽ ሚሊዮን ስደተኞች እያስተናገደች መሆኑን የገለፀው የዓለም ምግብ ፕሮግራም አብዛኞቹ የሶማሊያ፣ የደቡብ ሱዳንና የኤርትራ ስደተኞች መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ያለፈውን ዓመት (2013)…
Read 1851 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 June 2014 11:23
ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ የሃጂ ጉዞ የስራ ስምምነት ከእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ጋር ይፈራረማል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማህበር የሃጂ ጉዞ የስራ ስምምነት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ጋር ሊፈራረም እንደሆነ አስታወቀ፡፡ የፊታችን ሰኞ የሚደረገው የስራ ስምምነት በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ውስጥ የሃጂ ጉዞ የስራ ትብብር ሲሆን ለዚሁ አገልግሎት የሚውል አዲስ የቁጠባ አገልግሎት…
Read 1774 times
Published in
ዜና