ዜና
Monday, 02 March 2015 08:45
የኃይል ማስተላለፊያ የዲዛይን ለውት የአዲስ አበባ የእግረኛ መንገድ ግንባታን አጓቷል ተባለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በአዲስ አበባ ከባቡር ፕሮጀክት ጋር ተያይዘው የእግረኛ መንገድ ግንባታዎች መዘግየት ያጋጠማቸው ከባቡር የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስረ ዝርጋታ ጋር ተያይዞ በየጊዜው የዲዛይን ለውጦች በመደረጉ ነው ተባለ፡፡ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር ፍቃዱ ኃይሌ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት አስፋልት ስራው ያለምንም…
Read 1175 times
Published in
ዜና
በአስር አመት ውስጥ ስምንት መቶ ወንድና ሴት አቅመ ደካማ ተማሪዎችን የነፃ ትምህርት ዕድል የሚያስገኘው የማስተር ካርድ ስኮላር ፕሮግራም ትናንት በይፋ ተጀመረ፡፡ በአንድ መቶ የኢኮኖሚ አቋማቸው ደካማ በሆኑ ወጣት ወንድና ሴት ተማሪዎች በትናንትናው ዕለት በይፋ የተጀመረው የማስተር ካርድ የነፃ ትምህርት ዕድል…
Read 1679 times
Published in
ዜና
በግንቦቱ ምርጫ ህዝቡ በእውቀት ላይ ተመስርቶ እንዲመርጥ ያሳሰበው ኢዴፓ፣ ህብረተሰቡ የፓርቲውን አማራጭ አስተሳሰቦች ገምግሞ እንዲመርጥ የሚያስችል የመወዳደሪያ ማኒፌስቶ ማውጣቱንም አስታውቋል፡፡ ፓርቲው ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ፤ ቢመረጥ ሊተገብራቸው የሚፈልጋቸውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ አማራጮችን ከገዥው ፓርቲ በተለየ በግልፅ ማስቀመጡንና ለወጣቱ ትውልድም ልዩ…
Read 1194 times
Published in
ዜና
ለብዙ የአዲስ አበባ ነዋሪ አማራጭ እንደሆኑ በጥናት ሪፖርት ተገልጿልበአዲስ አበባ የሚገኙ የጤና ተቋማት የሚሰጡት አገልግሎት በአመዛኙ በመንግስት ስር ካሉት ተቋማት የተሻለ ቢሆንም፣ ግማሽ ያህሉ ገና ከደረጃ በታች እንደሆኑ ተገለፀ፡፡ በመንግስትና በግል ጤና ተቋማት ያለው የክፍያ ልዩነት ከአራት እስከ አርባ እጥፍ…
Read 1979 times
Published in
ዜና
119ኛውን የአድዋን የድል በዓል ለማክበር ጥር 15 ቀን 2007 ወደ አድዋ የእግር ጉዞ የጀመሩት ስድስቱ ተጓዦች ዛሬ “እንዳአባ ገሪማ” የሚባል ቦታ በሰላም መድረሳቸው ታውቋል፡፡ ሲሳይ ወንድሙ፤ መኮንን ሞገሴ፣ ጽዮን ወልዱ፣ ግደይ ስዩም፣ ታምሩ አሸናፊና አዳነ ከማል የተሰኙት እኒህ ተጓዣች እስካሁን…
Read 2079 times
Published in
ዜና
አክሰስ ሪል እስቴትን ለማስቀጠል ያቀረቡት ጥናት አዋጪ ነው ተብሏልከሁለት አመታት በፊት በአክሰስ ሪል እስቴት ውስጥ የተፈጠረውን ቀውስ ተከትሎ አገር ጥለው የተሰደዱት አቶ ኤርሚያስ አመልጋ፤ ከመንግስት አካላት ጋር በተደረገ ድርድር ወደ አገራቸው ገብተው የጀመሯቸውን ስራዎች ለማስቀጠልና ከተለያዩ አካላት ለቀረቡባቸው ጥያቄዎች ተገቢውን…
Read 7962 times
Published in
ዜና