ዜና
የታሰሩ ፖለቲከኞች ያሉበት ሁኔታ እንዲገለፅ ጠይቀዋል የሰሞኑን የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና አመራሮች እስር ተከትሎ ፓርቲዎች ባወጡት መግለጫ “እስሩ ኢህአዴግ ቀጣዩን ምርጫ ያለ ተቀናቃኝ ለማለፍ ያደረገው ህገወጥ እንቅስቃሴ አካል ነው” ሲሉ ያማረሩ ሲሆን የታሰሩት ፖለቲከኞች ያሉበት ሁኔታ ለህዝብ እንዲገለፅና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ…
Read 5081 times
Published in
ዜና
ብርሃንና ሰላም ከ25-30 በመቶ ጭማሪ አድርጓል “ጭማሪው የተደረገው የወረቀት ዋጋ በመናሩ ነው”አሳታሚዎች የወረቀት ዋጋ ጨመረ መባሉን አልተቀበሉትምብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት፤ ከሐምሌ ወር ጀምሮ በህትመት ዋጋ ላይ ያደረገው ጭማሪ የግል ፕሬሱን ከገበያ ሊያስወጣው እንደሚችል አሳታሚዎች ስጋታቸውን ገለፁ፡፡ በህትመት ዋጋ ላይ ከ25-30…
Read 4694 times
Published in
ዜና
ለአራት ሰዎች የክብር ዶክተሬት ይሰጣል የማስተርስ ተማሪዎች የመመረቂያ ጽሑፍ ውጤት ሳይታወቅ አትመረቁም ተባሉ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በ10 ኮሌጆችና በሰባት የትምህርት ተቋማት በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን ከስምንት ሺህ በላይ ተማሪዎች ዛሬ በሚሊኒየም አዳራሽ ያስመርቃል፡፡ ዘንድሮ 146 ተማሪዎች ዶክተሬት፣ 2832 ተማሪዎች በሁለተኛ…
Read 3243 times
Published in
ዜና
የኩባንያዋ ዓመታዊ ገቢ 5ሚ.ዶላር ነው ‘ሶል ሪበልስ’ የተባለው የጫማ አምራች ኩባንያ መስራችና ባለቤት የሆነችው ኢትጵያዊቷ የንግድ ስራ ፈጣሪ ቤተልሄም ጥላሁን፣ በታዋቂው ፎርብስ መጽሄት ለአርአያነት የሚበቁ የአመቱ 10 አፍሪካውያን ወጣት ሚሊየነሮች ዝርዝር ውስጥ ተካተተች፡፡ፎርብስ ሰሞኑን ባወጣው ዝርዝር ከ39 አመት ዕድሜ በታች…
Read 10288 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 July 2014 11:58
የላሊበላን አብያተ-ክርስቲያናትና የፋሲል ቤተመንግስትን በናኖ ቴክኖሎጂ ለማደስ ታቅዷል
Written by Administrator
ጥንታውያኑ የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትና የጎንደር ፋሲለደስ አብያተ መንግስታት ህንፃዎች ለዘመናት ሳይፈራርሱ እንዲቆዩ ለማድረግ ያስችላል በተባለው ናኖ ቴክኖሎጂ ለማደስ ታቅዷል፡፡ በጎንደር ዩኒቨርሲ የእውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰለሞን መስፍን፤ ቴክኖሎጂው በዓለም ላይ እየተስፋፋ እንደሆነ ጠቁመው፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲም የናኖ ቴክኖሎጂ ማዕከል…
Read 2467 times
Published in
ዜና
የመን ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ታዚ በተባለ አካባቢ በቁጥጥር ስር የዋሉትንና የስደተኝነትን መስፈርት አያሟሉም፣ ጥገኝነት ጠያቂም አይደሉም ያለቻቸውን 44 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ አገራቸው ልትመልስ እንደሆነ የመን ታይምስ ጋዜጣ ከትናንት በስቲያ ከሰንዓ ዘገበ፡፡የኮስት ጋርድ ቃል አቀባይ የሆኑትን ሁሴን አል ሃራዚን ጠቅሶ ጋዜጣው…
Read 2193 times
Published in
ዜና