ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ታዋቂው ማይክሮሶፍት ኩባንያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ጋር በመተባበር ለ200 ሺ ኢትዮጵያውያን ስራ ፈጣሪዎች ድጋፍ የሚያደርግ ፕሮጀክት ሊጀምር እንደሆነ ተገለፀ፡፡ኦል አፍሪካ ዶት ኮም እንደዘገበው፤ የኩባንያው የምስራቅ አፍሪካ ቅርንጫፍ በስራ ፈጠራ ዘርፍ የሚካሄደውን ልማት ለማሳደግ ከልማት ፕሮግራሙ ጋር በተፈራረመው የትብብር…
Rate this item
(0 votes)
ኒው ጄኔሬሽን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 284 ተማሪዎች ዛሬ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በአፍሪካ ህብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ያስመርቃል፡፡ ከተማሪዎቹ ምርቃት በተጨማሪ ከዘጠኙ ክልሎች በማስተማር ክህሎታቸው የላቀ ብልጫ ያሳዩ የኢትዮጵያ መምህራን እንደሚሸለሙ ኒው ጄኔሬሽን አስታውቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ዘንድሮ የሚያስመርቃቸው በአካውንቲንግ…
Rate this item
(16 votes)
በማተሚያ ቤት ክልከላ ከ“ፋክት” በስተቀር ሁሉም አልታተመም ሁሉም ተከሳሾቹ ክስ አልደረሰንም ብለዋል “የግል ፕሬሱን ለማሸማቀቅና የስነ-ልቦና ጫና ለመፍጠር የተደረገ ይመስላል” - ጋዜጠኛ ጌታቸው ወርቁ “መንግስት ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን እንደመጥፎ ነገር አናየውም” - አንተነህ አብርሃም (የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጋዜጠኞች ማህበር ፕሬዚዳንት)“መንግስት ክስ…
Rate this item
(3 votes)
ለውህደቱ መራዘም ምርጫ ቦርድን ተጠያቂ አድርገዋል መንግስት በግል ሚዲያዎች ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አውግዘዋልየመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ነገ ሊያካሂዱት የነበረውን ውህደት ለማራዘም መገደዳቸውን አስታወቁ፡፡ ለውህደቱ መራዘም ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ተጠያቂ አድርገዋል፡፡ በሌላ በኩል…
Rate this item
(4 votes)
ለክልል ባለስልጣንና ለአንድ የስራ ሃላፊ ገንዘብና ውድ ስጦታ ሰጥቻለሁ ብለዋልተቀማጭነቱን በአሜሪካ ያደረገው ‘ኢንተርናሽናል አዶፕሽን ጋይድስ’ የተባለ አለማቀፍ የጉዲፈቻ ተቋም የውጭ ፕሮግራም ክፍል ሃላፊ በመሆን ለረጅም አመታት ያገለገሉት አሊያስ ቢቬንስ፣ ተቋሙ በሙስናና በማጭበርበር ኢትዮጵያውያን ህጻናትን በጉዲፈቻ ወደ አሜሪካ ይወስድ እንደነበር በሳውዝ…
Rate this item
(5 votes)
“ሰራተኞቹን በጅምላ ያባረረበት መንገድ የአገሪቱንም ሆነ የዓለምን ህጎች የጣሰ ነው”የቱሪዝም ሆቴሎችና ጠቅላላ አገልግሎት ሰራተኛ ማህበራት ኢንዱስትሪ ፌዴሬሽን፤ የሸራተን ማኔጅመንት እምቢተኝነቱን ትቶ ወደ ሰላማዊ የህብረት ስምምነት ድርድሩ እንዲመለስ ጠየቀ፡፡ ፌዴሬሽኑ ሰሞኑን ባካሄደው 38ኛ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባ፣ በሸራተን ጉዳይ ላይ ባለ…