ዜና

Rate this item
(11 votes)
የሰራተኛ ማህበሩ አመራሮች በሙሉ ተባረዋል ከተባረሩት ውስጥ ታመው የተኙና በወሊድ ላይ ያሉ ይገኙበታል ተብሏል ሸራተን አዲስ ሆቴል 80 የሚጠጉ ሰራተኞቹን ከስራ አሰናበተ፡፡ የሰራተኛ ማህበሩ አመራሮች በጠቅላላ የተሰናበቱ ሲሆን ታመው ሀኪም ቤት የተኙና በወሊድ ፈቃድ ላይ ያሉ እንደተባረሩም ለማወቅ ተችሏል፡፡ ሸራተን…
Rate this item
(8 votes)
በቀድሞው የ“ፍትህ” ጋዜጣ ላይ ዋና አዘጋጅ ሆኖ ሲሰራ ሶስት ክሶች የቀረቡበት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፤ በተደጋጋሚ ቀጠሮው ሲተላለፍበት ቆይቶ፣ ከትላንት በስቲያ ለመጪው ዓመት ተቀጠረ፡፡ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 16ኛ ወንጀል ችሎት፣ ሐምሌ 11 ቀን 2006 ዓ.ም ጋዜጠኛው የቀረቡበት ሶስት ክሶች ላይ ማስረጃዎችን…
Rate this item
(15 votes)
በሃሰት “ዶክተር ኢንጂነር” ነኝ ሲሉ የቆዩት ሳሙኤል ዘሚካኤል፤ተሸሽገው ከቆዩበት ኬንያ በአዲስ አበባ ፖሊስና በፌደራል ፖሊስ የኢንተርፖል ዲቪዥን በቁጥጥር ስር ውለው ወደ አዲስ አበባ ከተመለሱ በኋላ ባለፈው ረቡዕ ፍ/ቤት ቀርበው ፖሊስ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ጠይቆባቸዋል፡፡ በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን…
Rate this item
(36 votes)
“ከተፈቀደበት ጊዜ አንስቶ ጭማሪው ተሠልቶ ይከፈላል” ለመንግስት ሠራተኞች ከሃምሌ ወር ጀምሮ የደሞዝ ጭማሪ ይደረጋል ቢባልም ጭማሪው ከሐምሌ ወር ደሞዝ ጋር ባለመሰጠቱ ሠራተኞች ቅር የተሰኙ ሲሆን የሲቪል ሠርቪስ ሚኒስቴር በበኩሉ፤ የደሞዝ ጭማሪው እየተሰራ መሆኑን ጠቁሞ፣ የሃምሌ ወሩ ጭማሪ ቃል በተገባው መሠረት…
Rate this item
(0 votes)
አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ ባለፈው የበጀት ዓመት ከብድር ወለድ፣ ከተለያዩ አገልግሎቶች፣ ከኮሚሽንና ከአገልግሎት ክፍያ በጠቅላላው 1.9 ቢሊዮን ብር ገቢ አግኝቶ፣ 816 ሚሊዮን ብር ማትረፉን ገለፀ፡፡ የባንኩ ተቀማጭ ገንዘብም አምና ከነበረው 13.1 ሚሊዮን ብር ወደ 16.1 ሚሊዮን ብር ከፍ ማለቱ ተጠቁሟል፡፡ ከሐምሌ…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአብራሪዎች የሚሰጠውን ስልጠና ለማሳደግ ሴስና ከተባለው አውሮፕላን አምራች ኩባንያ የገዛቸውን ‘ሴስና 172’ የተሰኙ ሶስት ተጨማሪ የስልጠና አውሮፕላኖች ባለፈው ሳምንት ወደ አገር ውስጥ ማስገባቱን ገለጸ፡፡ አየር መንገዱ ባወጣው መግለጫ፤ በቅርቡ ዲያመንድ ከተሰኘው የኦስትሪያ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ 12 አውሮፕላኖችን…