ዜና

Rate this item
(6 votes)
የመንግሥት ስልጠና የምርጫ ቅስቀሳ አካል ነው ብሏል የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ለምን ወጣ መባሉ ተገቢ አይደለም - ምርጫ ቦርድምርጫ ቦርድ ከኢህአዴግ ተፅዕኖ ሙሉ ለሙሉ ነፃ መሆኑ ሳይረጋገጥና የምርጫ አፈፃፀም ችግሮች ሳይወገዱ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ለማወጅ መዘጋጀቱ ተገቢ አይደለም ሲል ፕ/ር በየነ…
Rate this item
(6 votes)
በድሬደዋ ገንደቆሬ አካባቢ ነዋሪ የነበረችው ወጣት ነፃነት መታፈሪያ፤ በጓደኛዋ በተደፋባት የፈላ ዘይት ህይወቷ አለፈ፡፡ ወጣቷ ለከፍተኛ ህክምና ወደ አዲስ አበባ የካቲት አስራ ሁለት ሆስፒታል ሪፈር ተደርጋ ለጥቂት ቀናት ህክምና ብትከታተልም ህይወቷን ማትረፍ አልተቻለም፡፡ በጓደኛዋ ላይ የፈላ ዘይት ደፍታለች ተብላ የተጠረጠረችው…
Rate this item
(4 votes)
በሐዋሳ ከተማ የህግ ባለሙያውን አቶ ዳንኤል ዋለልኝን በጥይት ገድለው ተሰውረዋል ተብለው የተጠረጠሩት ባለሃብት ከ12 ቀናት የፖሊስ ክትትል በኋላ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፖሊስ ምንጮች ለአዲስ አድማስ አስታውቀዋል፡፡ተጠርጣሪው ባለሃብት አቶ ታምራት ሙሉ ባለፈው እሁድ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አካባቢ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል፡፡በአሁን…
Rate this item
(1 Vote)
አዲሱ ፕሬዚዳንት ካቢኔያቸውን አዋቅረዋልየአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ (አንድነት) ፓርቲ ፕሬዚዳንት የነበሩት ኢ/ር ግዛቸው ሽፈራው በገዛ ፍቃዳቸው ስልጣን መልቀቃቸው የፓርቲው የዲሞክራሲ ባህል የላቀ ደረጃ ላይ መድረሱን ያመላከተ ነው ያለው ፓርቲው፤ በሂደቱ ላይም የደንብ ጥሰት እንዳልተፈፀመ አስታውቋል፡፡ “አንዳንድ ወገኖች በሽግግሩ የደንብ ጥሰት የተፈጸመ…
Rate this item
(2 votes)
አቶ ዮናስ ካሳሁን የተባለ ግለሰብ የወ/ሮ አኪኮ ስዩምን ኢ-ሜይል አድራሻ የይለፍ ቃል (ፓስወርድ) ያለ ግለሰቧ ፈቃድ ባልታወቀ መንገድ በመጠቀም ግለሰቧ ከተለያዩ ሰዎችና ድርጅቶች ጋር የምታደርገውን የመረጃ ልውውጥ ወደራሱ አድራሻ በመላክ፣ በማጥፋትና ለ3ኛ ወገን አሳልፎ በመስጠት ወንጀል ጥፋተኛ ተባለ፡፡ ግለሰቡ በአሁኑ…
Rate this item
(1 Vote)
በአሁን ወቅት ሰላም ሰፍኗል ተብሏል በቴፒ ከተማ በተደረገው ውይይት ዶ/ር ሽፈራው ተ/ማርያም ተገኝተዋል በጋምቤላ ክልል ባለፉት ሳምንታት ግጭት ተቀስቅሶባቸው በነበሩ አካባቢዎች በአሁኑ ሰዓት ሰላም ሰፍኗል የተባለ ሲሆን በግጭቱ ተሳትፈዋል የተባሉ አመራሮችንና ሌሎች አካላትን በቁጥጥር ስር አውሎ ወንጀለኛን የመለየት ስራ እየተሰራ…