ዜና

Rate this item
(3 votes)
ለውህደቱ መራዘም ምርጫ ቦርድን ተጠያቂ አድርገዋል መንግስት በግል ሚዲያዎች ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አውግዘዋልየመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ነገ ሊያካሂዱት የነበረውን ውህደት ለማራዘም መገደዳቸውን አስታወቁ፡፡ ለውህደቱ መራዘም ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ተጠያቂ አድርገዋል፡፡ በሌላ በኩል…
Rate this item
(4 votes)
ለክልል ባለስልጣንና ለአንድ የስራ ሃላፊ ገንዘብና ውድ ስጦታ ሰጥቻለሁ ብለዋልተቀማጭነቱን በአሜሪካ ያደረገው ‘ኢንተርናሽናል አዶፕሽን ጋይድስ’ የተባለ አለማቀፍ የጉዲፈቻ ተቋም የውጭ ፕሮግራም ክፍል ሃላፊ በመሆን ለረጅም አመታት ያገለገሉት አሊያስ ቢቬንስ፣ ተቋሙ በሙስናና በማጭበርበር ኢትዮጵያውያን ህጻናትን በጉዲፈቻ ወደ አሜሪካ ይወስድ እንደነበር በሳውዝ…
Rate this item
(5 votes)
“ሰራተኞቹን በጅምላ ያባረረበት መንገድ የአገሪቱንም ሆነ የዓለምን ህጎች የጣሰ ነው”የቱሪዝም ሆቴሎችና ጠቅላላ አገልግሎት ሰራተኛ ማህበራት ኢንዱስትሪ ፌዴሬሽን፤ የሸራተን ማኔጅመንት እምቢተኝነቱን ትቶ ወደ ሰላማዊ የህብረት ስምምነት ድርድሩ እንዲመለስ ጠየቀ፡፡ ፌዴሬሽኑ ሰሞኑን ባካሄደው 38ኛ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባ፣ በሸራተን ጉዳይ ላይ ባለ…
Rate this item
(5 votes)
የመካከለኛው ምስራቅ አገራት ኩባንዎች በኢትዮጵያ ከ21 ቢሊዮን ብር በላይ የሚያንቀሳቅሱ የተለያዩ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች እንዳላቸው ወርልድ ቡሊቲን ዘገበ፡፡የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ያወጣውን መረጃ በመጥቀስ ዘገባው እንዳለው፣ ኩባንያዎቹ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች 179 ያህል የምርት፣ የግብርና፣ የሪል እስቴትና የማሽነሪ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን እያንቀሳቀሱ ይገኛሉ፡፡ 80…
Rate this item
(35 votes)
በየወሩ 350 ብር በማዋጣት የከፍተኛ ንብረት ባለቤት ለመሆን የሚያስችል ዘመናዊ የእቁብ ፕሮግራም መጀመሩ ሰሞኑን ተገለፀ፡፡ የእቁብ ፕሮግራሙ፤ ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው 100 ሺ አባላት ሲኖሩት በሰባት ዓመት ወይም በ90 ወራት ጊዜ ውስጥ ሁሉም አባላት ባለእድል ሆነው ይጠናቀቃል ተብሏል፡፡ አንድ መቶ…
Rate this item
(6 votes)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከግሉ ዘርፍ 34.9 ቢሊዮን ብር በመሰብሰብ ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገቡንና የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑንም ወደ 193.3 ሚሊዮን ብር በማሳደግ 9.7 ቢሊዮን ብር ማትረፉን አስታውቋል፡፡ ባንኩ ከትናንት በስቲያ በሰጠው መግለጫ፤ በበጀት አመቱ የሰበሰበው ተቀማጭ ገንዘብ ካለፈው ዓመት…