ዜና
Saturday, 25 October 2014 10:07
ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የመንግሥት ስልጠና የምርጫ ቅስቀሳ አካል ነው ብሏል የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ለምን ወጣ መባሉ ተገቢ አይደለም - ምርጫ ቦርድምርጫ ቦርድ ከኢህአዴግ ተፅዕኖ ሙሉ ለሙሉ ነፃ መሆኑ ሳይረጋገጥና የምርጫ አፈፃፀም ችግሮች ሳይወገዱ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ለማወጅ መዘጋጀቱ ተገቢ አይደለም ሲል ፕ/ር በየነ…
Read 3251 times
Published in
ዜና
በድሬደዋ ገንደቆሬ አካባቢ ነዋሪ የነበረችው ወጣት ነፃነት መታፈሪያ፤ በጓደኛዋ በተደፋባት የፈላ ዘይት ህይወቷ አለፈ፡፡ ወጣቷ ለከፍተኛ ህክምና ወደ አዲስ አበባ የካቲት አስራ ሁለት ሆስፒታል ሪፈር ተደርጋ ለጥቂት ቀናት ህክምና ብትከታተልም ህይወቷን ማትረፍ አልተቻለም፡፡ በጓደኛዋ ላይ የፈላ ዘይት ደፍታለች ተብላ የተጠረጠረችው…
Read 4896 times
Published in
ዜና
በሐዋሳ ከተማ የህግ ባለሙያውን አቶ ዳንኤል ዋለልኝን በጥይት ገድለው ተሰውረዋል ተብለው የተጠረጠሩት ባለሃብት ከ12 ቀናት የፖሊስ ክትትል በኋላ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፖሊስ ምንጮች ለአዲስ አድማስ አስታውቀዋል፡፡ተጠርጣሪው ባለሃብት አቶ ታምራት ሙሉ ባለፈው እሁድ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አካባቢ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል፡፡በአሁን…
Read 2998 times
Published in
ዜና
አዲሱ ፕሬዚዳንት ካቢኔያቸውን አዋቅረዋልየአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ (አንድነት) ፓርቲ ፕሬዚዳንት የነበሩት ኢ/ር ግዛቸው ሽፈራው በገዛ ፍቃዳቸው ስልጣን መልቀቃቸው የፓርቲው የዲሞክራሲ ባህል የላቀ ደረጃ ላይ መድረሱን ያመላከተ ነው ያለው ፓርቲው፤ በሂደቱ ላይም የደንብ ጥሰት እንዳልተፈፀመ አስታውቋል፡፡ “አንዳንድ ወገኖች በሽግግሩ የደንብ ጥሰት የተፈጸመ…
Read 2146 times
Published in
ዜና
አቶ ዮናስ ካሳሁን የተባለ ግለሰብ የወ/ሮ አኪኮ ስዩምን ኢ-ሜይል አድራሻ የይለፍ ቃል (ፓስወርድ) ያለ ግለሰቧ ፈቃድ ባልታወቀ መንገድ በመጠቀም ግለሰቧ ከተለያዩ ሰዎችና ድርጅቶች ጋር የምታደርገውን የመረጃ ልውውጥ ወደራሱ አድራሻ በመላክ፣ በማጥፋትና ለ3ኛ ወገን አሳልፎ በመስጠት ወንጀል ጥፋተኛ ተባለ፡፡ ግለሰቡ በአሁኑ…
Read 6686 times
Published in
ዜና
Saturday, 25 October 2014 10:01
በጋምቤላው ግጭት የተሳተፉ ባለስልጣናትን ለህግ ለማቅረብ እየተጣራ ነው ተባለ
Written by Administrator
በአሁን ወቅት ሰላም ሰፍኗል ተብሏል በቴፒ ከተማ በተደረገው ውይይት ዶ/ር ሽፈራው ተ/ማርያም ተገኝተዋል በጋምቤላ ክልል ባለፉት ሳምንታት ግጭት ተቀስቅሶባቸው በነበሩ አካባቢዎች በአሁኑ ሰዓት ሰላም ሰፍኗል የተባለ ሲሆን በግጭቱ ተሳትፈዋል የተባሉ አመራሮችንና ሌሎች አካላትን በቁጥጥር ስር አውሎ ወንጀለኛን የመለየት ስራ እየተሰራ…
Read 3126 times
Published in
ዜና