ዜና

Rate this item
(10 votes)
የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) በነገው እለት በመቀሌ ከተማ ህዝባዊ ስብሰባ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ በመቀሌ በሚካሄደው ስብሰባ ላይ በግንቦቱ ምርጫ በኑሮ ውድነት፣ በሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት ዙሪያ ውይይት እንደሚደረግ የጠቆመው ፓርቲው፤ በስብሰባው ላይ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጫኔ ከበደን ጨምሮ በርካታ አመራሮች እንደሚገኙ…
Rate this item
(3 votes)
የኢቦላ ወረርሽኝ ወደተከሰተባቸው የምዕራብአፍሪካ አገራት ለሚሄዱት 210 የበጎ ፈቃድ ዘማቾችየፊታችን ሰኞ በሸራተን አዲስ የአሸኛኘት ሥነስርዓትይደረግላቸዋል፡፡ ወደ ላይቤሪያና ሴኔጋል የሚጓዙትየበጎ ፈቃድ ዘማቾች፤ ስለበሽታው ምንነት፣ራሳቸውን ከበሽታው ስለሚጠብቁበት መንገድናለኢቦላ ዘማቾች ሰኞ አሸኛኘት ይደረጋልመታሰቢያ ካሳዬ በአዳዲስ አካባቢዎች ላይ እንዴት መስራትእንደሚችሉ ስልጠና እንደተሰጣቸው ታውቋል፡፡በኢቦላ ላይ…
Rate this item
(1 Vote)
በምርጫ ቦርድ ከተመዘገቡ 75 ፓርቲዎች 60ዎቹ የምርጫ መወዳደሪያ ምልክታቸውን ለቦርዱ ያሳወቁ ሲሆን የቦርዱ የመጨረሻ ውሳኔ እየተጠበቀ እንደሆነ ታውቋል፡፡ የምርጫ ቦርድ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ደምሰው ባንቲ፤ 60 የሚደርሱ ፓርቲዎች የምርጫ መወዳደሪያ ምልክታቸውን ለቦርዱ እንዳስገቡ የገለፁ ሲሆን ምርጫ ቦርድ ተወዳዳሪ ፓርቲዎች…
Rate this item
(25 votes)
በሰላም እጦት ላለፉት ሶስት ወራት ደመወዝ ያልተከፈላቸው የመንግስት ሰራተኞች አሉ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የተቀሰቀሱ ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታትና ታጣቂዎችን ወደ ሰላማዊ ህይወት ለመመለስ ጥረት እያደረገ መሆኑን የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴር መ/ቤቱ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው ሪፖርት እንደገለጸው፤ በአገሪቱ…
Rate this item
(4 votes)
40 ገደማ የሚሆኑ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ትምህርት ክፍል የሶስተኛ ዓመት ተማሪዎች ከትናንት በስቲያ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍልን ጐበኙ፡፡ ካዛንቺስ በሚገኘው የአዲስ አድማስ ዝግጅት ክፍል ተማሪዎቹ ለሰዓታት ባደረጉት ቆይታ የዝግጅት ክፍሎቹንና “ዕውቀትና ትጋት የአሰፋ ጎሳዬ መታሰቢያ ቤተ መፃሕፍት”ን የጎበኙ…
Rate this item
(5 votes)
* “ብዙ ብር ከፍለን የዓይን ብርሃናችንን አጥተን ተመልሰናል” -ታካሚዎች * ከመነሻው የማዕከሉ አደረጃጀት አዋጁን የሚቃረን ነው - - የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ* ማዕከሉ በየዓመቱ የሚታደስ የህክምና አገልግሎት ፈቃድ አልተሰጠውም ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት የተሻለ የአይን ህክምና ለመስጠት፣ ለኢትዮጵያውያን ሀኪሞች የቴክኖሎጂ…