ዜና
ናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ (ኖክ) በ100 ቢሊዮን ብር ወጪ በአስር አመት ጊዜ ውስጥ ተሰርቶ የሚጠናቀቅ የነዳጅ ማጣሪያ የመገንባት ዕቅድ እንዳለው ማስታወቁን ሮይተርስ ከኬፕ ታውን ዘገበ፡፡የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ታደሰ ጥላሁን ለሮይተርስ እንደገለጹት፣ ኩባንያው በኢትዮጵያ ያለው የነዳጅ ፍላጎት እያደገ መምጣቱን በመገንዘብ…
Read 3276 times
Published in
ዜና
ያገለገሉ ጐማዎችን ለማስወገድ ወደ አገር ውስጥ ማስገባትም ተከልክሏል የአካባቢ ብክለት የሚያስከትሉ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መውሰድ ተጀምሯል ለተለያዩ ዕቃዎች መያዣነት ሲያገለግሉ የቆዩትንና አካባቢን በመበከል የጤና እክል ያስከትላሉ የተባሉትን ከ0.03 ሚ.ሜትር በታች የሆኑ ስስ ፌስታሎች ማምረትም ሆነ ከውጭ ማስገባት ተከለከለ፡፡ፌስታሎቹን ሲያመርቱም ሆነ…
Read 3406 times
Published in
ዜና
Monday, 16 March 2015 09:12
የኦሞ ስኳር ፕሮጀክቶች ግጭቶችን ሊያስከትሉ እንደሚችሉ አለማቀፉ ቡድን አስጠነቀቀ
Written by Administrator
መንግስት ልማቱ ግጭትን ለማስወገድ ያለመ ነው ብሏልየተለያዩ የአለም አገራትን፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን፣ የአፍሪካ ልማት ባንክንና ለጋሽ ተቋማትን ጨምሮ 27 አባላትን የያዘው ዲቨሎፕመንት አሲስታንስ ግሩፕ የተባለ አለማቀፍ ቡድን፤ በደቡብ ኦሞ በመከናወን ላይ የሚገኙ ሰፋፊ የመንግስት የስኳር ፕሮጀክቶች በአካባቢው ግጭቶችን ሊቀሰቅሱ እንደሚችሉ…
Read 4477 times
Published in
ዜና
በአንድ ሳምንት ውስጥ 14 እና 16 ወራት እስራት ተፈርዶባቸዋል በሽብርተኝነት የተከሰሱት የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ፍ/ቤት በመድፈር ወንጀል በአንድ ሳምንት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ከትናንት በስቲያ የእስራት ቅጣት የተላለፈባቸው ሲሆን ዳኛው ቅጣቱን ሲናገሩ ለ3ኛ ጊዜ ቢያጨበጭቡም ፍ/ቤቱ “የዛሬውን አልፈዋለሁ” በማለት ሌላ…
Read 2625 times
Published in
ዜና
ለሀገር መሪዎች ማረፊያ ይሆናል ተብሏል ባለቤቱ ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ናቸው ንብረትነቱ የሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ የሆነው በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ባለ 7 ኮከብ ሆቴል ግንባታ እየተገባደደ ሲሆን ከመጪው የፈረንጆች አዲስ ዓመት በፊት ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት እንደሚሰጥ ታውቋል፡፡ በአዲስ…
Read 15624 times
Published in
ዜና
“የአራዳ ጊዮርጊስ ደብር በገንዘብ ብክነት እና በመልካም አስተዳደር እጦት መቸገሩ ተገለጸ” በሚል ርዕስ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የካቲት 21 ቀን 2007 ዓ.ም የወጣውን ዘገባ “የተባለው ሁሉ ሀሰት ነው” ሲሉ የደብሩ ማህበረ ካህናት አወገዙ፡፡ ዘገባው ከሃቅ የራቀ መሆኑን ለአዲስ አድማስ የገለፁት ካህናቱ፤…
Read 2516 times
Published in
ዜና