ዜና
ከአንድ ወር በፊት ኢትዮጵያን የጎበኙት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በአዲስ አበባ በነበራቸው የሁለት ቀናት ቆይታ ለሆቴል 1.3 ሚ. ዶላር ማውጣታቸውን ዊክሊ ስታንዳርድ ድረገጽ ከትናንት በስቲያ ዘገበ፡፡ኦባማ እና አብረዋቸው የመጡ የደህንነትና የልኡካን ቡድን አባላት በአዲስ አበባ በሚገኙ አራት ሆቴሎች ማረፋቸውን የጠቆመው…
Read 4065 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከሚገኙ የተለያዩ ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ ነጥብ አምጥተው ዩኒቨርሲቲ ለገቡ ከ2 ሺ 500 በላይ ሴት ተማሪዎች ትላንት የሽኝት ፕሮግራም ተደረገ፡፡ “ዘር ኢትዮጵያ” በተባለ ድርጅት በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ በተካሄደው ፕሮግራም፤ በተለያዩ የሥራ መስኮች ስኬታማ የሆኑ ሴቶች ለተማሪዎቹ ከህይወት…
Read 2239 times
Published in
ዜና
ወርሃ ዊ ክፍያ እያስከፈለ የሚያስተምራቸውን ህፃናት ተማሪዎች ከውጭ አገር የገንዘብ እርዳታ መለመኛ አድርጓቸዋል የተባለው ኮቢ አካዳሚ አገልግሎት እንዳይሰጥ ታገደ፡፡ትምህርት ቤቱ ከወላጆች በወር እስከ 600 ብር እየተቀበለ የሚያስተምራቸውን ህፃናት ተማሪዎች ፎቶግራፍ ለዚሁ ተግባር በተከፈተው ድረ ገፁ ላይ ከአጫጭር መግለጫዎች ጋር በመለጠፍ…
Read 2320 times
Published in
ዜና
በመዲናዋ ባሉ ክፍለ ከተሞች በተመረጡ 10 ወረዳዎች ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ዘመናዊ የሰፈሮቹ የአድራሻና አቅጣጫ መጠቆሚያ ስርአት ሊዘረጋላቸው እንደሆነ እያካሄደ መሆኑን የአዲስ አበባ አስተዳደር የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡የቢሮው የኮሙኒኬሽን የሥራ ሂደት መሪ አቶ ማርቆስ አለማየሁ ለአዲስ አድማስ…
Read 4595 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት አምስት ዓመታት ጠቅላላ ሀብቱን ወደ 303.6 ቢሊየን ብር ማሳደጉን ገለፀ፡፡ የባንኩ የኮሙኒኬሽን ስራ አስኪያጅ አቶ ኤፍሬም መኩሪያ እንደተናገሩት፤ ባንኩ ከአምስት ዓመታት በፊት የነበረው ሀብት 74.2 ቢሊየን ብር ነበር፡፡ በተጠናቀቀው በጀት ዓመትም የባንኩ ገቢ ወደ 23 ቢሊየን…
Read 1315 times
Published in
ዜና
Monday, 31 August 2015 08:40
የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጐች ቁጥር ከተገመተው 55 በመቶ ጨመሯል ተባለ
Written by Administrator
መንግስት ለአስቸኳይ እርዳታ 33 ሚ. ዶላርቢያሰባስብም፣ ተመድ 230 ሚ. ዶላር ያስፈልጋል ብሏል• “አብዛኛው ተረጂ የሚገኘው በኦሮምያ ክልል ነው” የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኢትዮጵያ በተከሰተው የዝናብ እጥረት ሳቢያ የምግብ እህል እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች ቁጥር ከዚህ በፊት ከተገመተው በላይ በከፍተኛ ሁኔታ ማደጉንና 4.5…
Read 1367 times
Published in
ዜና