ዜና
Saturday, 20 February 2016 09:19
አቃቤ ህግ የፖለቲካ አመራሮቹ ላይ ከብሔራዊ ደህንነት የሰነድ ማስረጃ አቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከእስር እንዲለቀቁ በተባሉት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ላይ አቃቤ ህግ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት ያመጣውን የሰነድ ማስረጃ ረቡዕ እለት ያቀረበ ሲሆን 367 ገፆች ያሉት የሰነድ ማስረጃ ላይ ተከሳሾች መልስ እንዲሰጡ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል፡፡ ከእስር ይለቀቁ ከተባሉት ተከሳሾች መካከል የአንድነት ፓርቲ የቀድሞ አቶ…
Read 3317 times
Published in
ዜና
ባለፈው ጥቅምት 1 ሚ. ቶን ስንዴ ለመግዛት ጨረታ አውጥቶ ነበር በአንዳንድ አካባቢዎች ድርቅ መከሰቱን ተከትሎ የምግብ እህል ክምችቱን ለማሳደግ እየሰራ የሚገኘው የኢትዮጵያ መንግስት፣ 70 ሺህ ቶን ስንዴ ለመግዛት ሰሞኑን አለማቀፍ ጨረታ ማውጣቱን ኤዢያዋን የተባለው ድረገጽ የአውሮፓ የንግድ ኩባንያዎችን ጠቅሶ ትናንት…
Read 1615 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ ከተማ በታክሲ ሹፌርነት ላለፉት 18 ዓመታት የሰሩት አቶ ጥላሁን ቢሆነኝ፤ በትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ የተሰማሩ ባለሀብቶች ትርፋማ ሆነው በሥራቸው ለመቀጠል ወሳኙ ነዳጅ የሚገዙበት ዋጋ እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ የነዳጅ ዋጋ እርካሽ ሲሆን ብቻ ነው ትርፋማ የሚሆኑት ይላሉ፡፡ ከአንድ አመት በላይ በአለም…
Read 10125 times
Published in
ዜና
በኦሮሚያ አካባቢዎች የተከሰተው ግጭት ሙሉ ለሙሉ አልቆመም“በተወሰኑ አካባቢዎች ግርግር አጋጥሟል፤ ግን እየተረጋጋ ነው”ከግብፅና ከሱዳን ጋር የሚደረገው ድርድር የግድቡን ህልውና የሚነካ አይደለም” (ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ) በአወዛጋቢው “ማስተር ፕላን” መነሻነት ከሁለት ወራት በፊት በኦሮሚያ አካባቢዎች በተከሰተው ተቃውሞና ግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ሰዎች የክልሉ…
Read 6084 times
Published in
ዜና
በሽብር ወንጀል የተከሰሱት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮቹን አብርሃ ደስታ፣ ሃብታሙ አያሌው፣ ዳንኤል ሺበሺና የሸምስ አሰፋን ጨምሮ አቶ አብርሃም ሰለሞን ከእስር እንዲለቀቁ ጠቅላይ ፍ/ቤቱ ለማረሚያ ቤት ትዕዛዝ ፃፈ፡፡ ተከሳሾቹ በከፍተኛው ፍ/ቤት ከቀረበባቸው ክስ በነፃ መሠናበታቸውን ተከትሎ በአቃቤ ህግ ይግባኝ ተጠይቆባቸው ጉዳያቸውን በማረሚያ…
Read 4008 times
Published in
ዜና
Saturday, 13 February 2016 10:49
በኩዌት በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ አፋጣኝ እርምጃ እንዲወሰድ ተጠየቀ
Written by Administrator
- “ኢትዮጵዊቷ የአሰሪዋን ልጅ ገድላ፣ ራሷን ለማጥፋት ሞክራለች”- በኩዌት የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለጉዳዩ በቂ መረጃ የለንም ብለዋል በኩዌት አንዲት ኢትዮጵያዊ የቤት ሰራተኛ፤ የአሰሪዋን ልጅ ገድላ ራሷን ለማጥፋት ሞክራለች መባሉን ተከትሎ፣ የአገሪቱ ፓርላማ አባል የሆኑት ሳዶን ሃመድ አል ኦታቢ መንግስት በኩዌት በሚገኙ…
Read 5801 times
Published in
ዜና