ዜና
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት መድረክ፤ ሀገሪቱን ያረጋጋል ተብሎ የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በተመለከተ ኮማንድ ፖስቱን ማብራሪያ እንደጠየቀ የፓርቲው ሊቀመንበር ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ ገለፁ፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በተመለከተ፤ “ማንኛውም ተቃዋሚ ፓርቲ የሀገርን ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥል መግለጫ መስጠት የለበትም” እንደሚል…
Read 4953 times
Published in
ዜና
በመጪው ሳምንት ሪፖርቱን ለፓርላማ ያቀርባል ነሐሴ 24 ቀን 2008 ዓ.ም በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ላይ የደረሰውን የእሳት አደጋ ተከትሎ የ22 ታራሚዎች ህይወት ማለፉ የሚታወስ ሲሆን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ቃጠሎውን በተመለከተ ያደረገውን የምርመራ ሪፖርት በመጪው ሳምንት ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ያቀርባል ተብሏል፡፡…
Read 5931 times
Published in
ዜና
በአገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ አይነ ስውራን በመደበኛ ፍ/ቤቶች በዳኝነት ተሹመው እንዲሰሩ የፌደሬሽን ም/ቤት ውሳኔ ማሳለፉ ተገለፀ፡፡ “እስካሁን በልማድ ዓይነ ስውራን በዳኝነት ሥራ ላይ እንዳይሰማሩ ተከልክሎ መቆየቱ አግባብ አይደለም” ያለው የፌዴሬሽን ም/ቤት፣ “ከዚህ በኋላ ዓይነ ሥውራን በመደበኛ ፍ/ቤት በዳኝነት ተሾመው መስራት…
Read 3178 times
Published in
ዜና
• የከብት ብዛት በግማሽ የመቀነስ እቅድ፣የጤንነት ነው? ለዚያውም፣ ተራ እቅድአይደለም።• በየቀኑ በቲቪ የሚወደስ በጣም ዝነኛ እቅድ ነው - “የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ!”ይሉታል።• የከብት ብዛት የሚቀነሰው ለምንድነው?አላማችንን አየር ይበክላል ብሎናልኢቢሲ። Really?• “ስራ አጥነትና ድህነት፣ አንገብጋቢ ችግር ነው” የሚለው የፓርላማ ንግግር በሳምንትተረሳ?• “የአረንጓዴ…
Read 5935 times
Published in
ዜና
Sunday, 30 October 2016 00:00
የቀድሞ ፍቅረኛው ላይ አሲድ የደፋው፤ የ18 ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደበት
Written by Administrator
ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ላይ በዳንግላ ከተማ የቀድሞ ፍቅረኛው ላይ የአሲድ ጥቃት የፈፀመው ሰለሞን በላይ፤ የ18 ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደበት፡፡ የአማራ ክልል የዳንግላ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በትናንትናው ዕለት በዋለው ችሎት ተጎጂዋ መሰረት ንጉሴ በአካል ተገኝታ የጥቃቷን መጠን አስረድታለች፡፡ ምንም…
Read 4856 times
Published in
ዜና
“የለፋንበትን ፓርቲ ተነጥቀናል” ቅሬታ አቅራቢዎች በቀድሞ የ“አንድነት” አመራር አባላት እንደተመሰረተ የሚነገረው ‹‹ነፃነት ለአንድነትና ለፍትህ›› ፓርቲ፤ ገና ከምርጫ ቦርድ እውቅና ሳያገኝ በአመራር አባላቱ መካከል ውዝግብ የተፈጠረ ሲሆን ቅሬታ አቅራቢዎች ‹‹ፓርቲውን በማንፈልጋቸው አካላት ተነጥቀናል›› ብለዋል፡፡፡ በፓርቲው የምስረታ አስተባባሪነት ከፍተኛ አስተዎፅኦ እንደነበራቸው የሚገልፁት…
Read 1559 times
Published in
ዜና