ዜና
የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) በስራ አስፈፃሚው ሰፊ ክርክርና ውይይት ካደረገ በኋላ “ድርደር ያለ አደራዳሪ አይሆንም” የሚለውን አቋሙንሳይለቅ በድርድሩ ሂደት እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ ፓርቲው ትናንት ለአዲስ አድማስ ጋዜጣ በሰጠው መግለጫ፤ ድርድሩ በገለልተኛ አካል እንዲካሄድ የቀረበው የተቃዋሚዎች ጥያቄ ምክንያታዊና ትክክለኛ ቢሆንም በሰጥቶ መቀበል…
Read 3417 times
Published in
ዜና
በላይ አብ ሞተርስ ከሁዋዌ ቴክኖሎጂስ ኢትዮጵያ ጋር ባደረገው የመኪና ሊዝ ስምምነት መሰረት፤ ዛሬ 36 ፒክ አፕ የመስክ ተሽከርካሪዎችን በማቅረብ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ የኮርፖሬት የመኪና ኪራይ አገልግሎት በመጀመር በላይ አብ የመጀመሪያው እንደሆነ የጠቀሱት የድርጅቱ ኃላፊ፤ በተለያየ ምክንያት በራሳቸው ትራንስፖርት ከመጠቀም ይልቅ…
Read 5777 times
Published in
ዜና
*"ሰማያዊ" ያለ አደራዳሪ በሚደረግ ድርድር ውስጥ ላለመሳተፍ መወሰኑን አስታወቀ *መኢአድ በድርድሩ መቀጠል አለመቀጠሉን በነገ ስብሰባ እወስናለሁ ብሏል *ገዢው ፓርቲ ለምን አደራዳሪ እንደማያስፈልግ ምክንያቶቹን አስቀምጧል *"ገለልተኛ የሚባል አካል የለም፤ወይ ኢህአዴግን ወይ ተቃዋሚን ይደግፋል"በኢህአዴግና በተቃዋሚዎች መካከል የሚደረገውን ድርድር “ማን ይምራው” በሚለው ጉዳይ…
Read 5223 times
Published in
ዜና
Monday, 03 April 2017 00:00
ሙሉ በሙሉ በወርቅ የተለበጠው የጋምቤላ ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል ታቦት የደረሰበት ጠፋ
Written by Administrator
ጽላቱን የሚያውቁ ካህናት በምርመራው መካተት እንዳለባቸው ተጠቁሟል• “ጥያቄውን ለሀገረ ስብከቱ እንዳናቀርብ ሥራ አስኪያጁ ያሳስሩናል” /ምእመናኑበጋምቤላና ደቡብ ሱዳን አህጉረ ስብከት መንበረ ጵጵስና የምትገኘው፣ የሐመረ ኖኅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል ዕድሜ ጠገብ ታቦት፣ የደረሰበት አለመታወቁን የከተማው ምእመናን የተናገሩ ሲሆን፤ በአቋራጭ መክበር በሚፈልጉ…
Read 6767 times
Published in
ዜና
“አዋጁ በሁሉም ክልል መሆኑ ህገ መንግሥታዊ ጥያቄ ያስነሳል” (የህግ ባለሙያ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለቀጣይ 4 ወራት መራዘሙ በእጅጉ እንዳሳዘናቸውና እንዳስደነገጣቸው ተቃዋሚ ፓርቲዎች የገለፁ ሲሆን ኮማንድ ፖስቱ በበኩሉ፤ያላጠናቀቃቸው የቤት ስራዎች ስላሉት አዋጁ እንዲራዘም ማስፈለጉን አስታውቋል፡፡ ከ6 ወራት በፊት የታወጀው አስቸኳይ ጊዜ…
Read 3473 times
Published in
ዜና
*አርሶ አደሮችን ጨምሮ 1 ሚሊዮን ገደማ ባለአክሲዮኖች ይሣተፉበታል *የኩባንያው ካፒታል 5.7 ቢሊዮን ብር እንደሚሆን ተገምቷል አጠቃላይ ካፒታሉ 5.7 ቢሊዮን ብር እንደሚሆን የተገመተው "ኬኛ ቤቨሬጅስ" የተባለ ግዙፍ ኩባንያ በዛሬው እለት በኦሮሚያ በይፋ ይመሰረታል፡፡ የኦሮሚያ "የኢኮኖሚ አብዮት" በሚል በክልሉ የተጀመረው የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ…
Read 4725 times
Published in
ዜና