ዜና
· ከ35 ዓመት በኋላ የህዝቡ ቁጥር ከ204 ሚ. በላይ እንደሚሆን ተገምቷል· እንግሊዝ ለቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት 90 ሚሊዮን ዩሮ እሰጣለሁ ብላለች· “በ2017 ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ እድገት ከዓለም ቀዳሚዋ ነች” - የዓለም ባንክ· ኡዝቤክስታን፣ ኔፓል፣ ህንድ በዕድገት ኢትዮጵያን ይከተላሉኢትዮጵያ ፈጣን የህዝብ ቁጥር እድገቷን…
Read 6475 times
Published in
ዜና
“ብክነትና ምዝበራ በፈጸሙት ላይ ህጋዊ እርምጃ ይወሰዳል”በ2008 የበጀት ዓመት በአዲስ አበባ መስተዳድር፣ከ1.4 ቢሊዮን ብር በላይ ያለ አግባብ መባከኑን የከተማዋ ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ባለፈው ረቡዕ ለአዲስ አበባ ም/ቤት ባቀረበው ሪፖርት አስታውቋል፡፡ ሪፖርቱን ለም/ቤቱ ያቀረቡት የከተማ አስተዳደሩ ዋና ኦዲተር ወ/ሮ ፅጌወይን…
Read 4788 times
Published in
ዜና
· “የአገሪቱ የፕሬስ እንቅስቃሴ የሚፈለገውን ያህል አልተጠናከረም” - ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ· “የኢትየጵያ ሚዲያ ችግር ቢኖርበትም ጠንካራ ጋዜጠኞች መኖራቸው መዘንጋት የለበትም” - አቶ አማረ አረጋዊየ”ሪፖርተር” ጋዜጣ ባለቤት አቶ አማረ አረጋዊ እና ህገ መንግስቱን በማርቀቅ ሂደት ከፍተኛ ድርሻ የነበራቸው አቶ ክፍሌ ወዳጆ፤…
Read 5863 times
Published in
ዜና
ከኢህአዴግ ጋር 12 አጀንዳዎችን መርጠው ለድርድር የተቀመጡት 17 ተደራዳሪ ፓርቲዎች አጠቃላይ ድርድሩን በዘጠና የድርድር ጊዜያት (ቀናት) ለማጠናቀቅ ተስማሙ፡፡ ፓርቲዎቹ ትናንት የተመረጡ 12 አጀንዳዎች ላይ ተወያይተው ቅደም ተከተል በማስያዝ ለመደራደር የተስማሙ ሲሆን በቅድሚያ በምርጫና በፓርቲዎች ስነ ምግባር ጉዳይ እንደራደራለን ብለዋል፡፡ ድርድሩ…
Read 3299 times
Published in
ዜና
በአማራና በአፋር ክልል አጎራባች ወረዳ በተነሣ ግጭት የበርካቶች ህይወት ማለፉን ምንጮች ለአዲስ አድማስ የጠቆሙ ሲሆን የአማራ ክልል መንግሥት ኮሚኒኬሽን በበኩሉ፤ ግጭቱን በዘላቂነት ለመፍታት ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡ በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ሀብሩ ወረዳና በአፋር ክልል ጭፍራ ወረዳ ነዋሪዎች መካከል ለ4…
Read 5882 times
Published in
ዜና
Sunday, 16 July 2017 00:00
አቶ በቀለ ገርባ በሽብር ህጉ ሳይሆን በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በሽብር ወንጀል ተከስሰው የነበሩት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ም/ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ፣ ክስ በቀረበባቸው የሽብር ህጉ ሳይሆን በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጣቸው በክስ መዝገቡ ከተካተቱት አምስቱ በነፃ ተሰናብተዋል፡፡ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት ከትላንት በስቲያ በዋለው…
Read 2128 times
Published in
ዜና