ዜና

Rate this item
(10 votes)
በኢትዮጵያ 15 ሚሊዮን ያህል የቡና አምራች ገበሬዎች ህይወት፤ በዓለም ሙቀት መጨመር ሳቢያ ለአደጋ መጋለጡን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ በአፍሪካ በቡና አምራችነት ቀዳሚ የሆነችውና በዓለም በ5ኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ፤ በአሁን ወቅት 15 ሚሊዮን ያህል የቡና አምራች ገበሬዎቿ ከሙቀት መጨመር ጋር በተያያዘ፣ የቡና…
Rate this item
(10 votes)
አዲሱን አመት በልዩ መርሃ ግብር ለመቀበል መዘጋጀቱን የገለፀው መንግስት፤ አጋጣሚው ባለፉት አስር አመታት የነበሩብንን ድክመቶችና ጥንካሬዎች ለመገምገም መልካም እድል ይፈጥራል ብሏል፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገር ሌንጮ፤ መንግስት አዲሱን የ2010 ዓ.ም ከሌላው ጊዜ በተለየ ሁኔታ ለመቀበል ያወጣውን…
Rate this item
(7 votes)
በውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል የሚካሄደው “ጳጉሜን ለጤና” የተሰኘው አመታዊው ነፃ የምርመራ አገልግሎት የፊታችን ረቡዕ ይጀምራል፡፡ማዕከሉ በተለያዩ ህመሞች ተይዘው የኤምአርአይ፣ የሲቲስካንና የአልትራሳውንድ ምርመራዎች በሃኪም ታዞላቸው በገንዘብ እጦት ምክንያት ምርመራውን ማካሄድ ላልቻሉ ህሙማን ነፃ የምርመራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡ በዚሁ “ጳጉሜን ለጤና” በተባለው ፕሮግራም ተጠቃሚ…
Rate this item
(5 votes)
የኬንያ ፖሊስ በህገ ወጥ መንገድ ወደ አገሪቱ ገብተዋል ያላቸውን 13 ኢትዮጵያውያን ባለፈው ረቡዕ ምሽት በመዲናዋ ናይሮቢ በቁጥጥር ስር ማዋሉንና ለፍርድ ለማቅረብ በምርመራ ላይ እንደሚገኝ ዥንዋ ከትናንት በስቲያ ዘግቧል፡፡በህገወጥ መንገድ ድንበር አቋርጠው ወደ ኬንያ ገብተዋል የተባሉት ኢትዮጵያውያኑ፣ በመዲናዋ ናይሮቢ በተከራዩት አንድ…
Rate this item
(5 votes)
16 ያህሉ ህፃናት ናቸው ተብሏል የሶማሊያ መንግስት ወደ መካከለኛው ምስራቅ በስደት ጉዞ ላይ የነበሩ 16 ህፃናትን ጨምሮ 50 ኢትዮጵያውያንን በቁጥጥር ስር አውላ፣ በግዳጅ ወደ ሀገራቸው የመለሰች ሲሆን በሌላ በኩል፤ 260 ሶማሊያውያንና ኢትዮጵያውያን፣ በሊቢያ በተደራጁ የወንጀለኛ ቡድኖች እጅ ወድቀው እየተሰቃዩ መሆኑ…
Rate this item
(1 Vote)
212 ስልጣኞች ዛሬ ያስመርቃልናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ኬኒያ ውስጥ ከሚገኘው MOI University ጋር በመተባበር፣ በድህረ ምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎችን ለመቀበል መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ኮሌጁ በዛሬው ዕለት በትራቭልና ቱሪዝም፣ በበረራ መስተንግዶ፣ በሆቴል ኦፕሬሽን፣ በፍሮንት ኦፊስ ኦፕሬሽን፣ በትኬቲንግና ሪዘርቬሽን ያሰለጠናቸውን 212 ተማሪዎች…