ዜና
በኢትዮጵያ 15 ሚሊዮን ያህል የቡና አምራች ገበሬዎች ህይወት፤ በዓለም ሙቀት መጨመር ሳቢያ ለአደጋ መጋለጡን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ በአፍሪካ በቡና አምራችነት ቀዳሚ የሆነችውና በዓለም በ5ኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ፤ በአሁን ወቅት 15 ሚሊዮን ያህል የቡና አምራች ገበሬዎቿ ከሙቀት መጨመር ጋር በተያያዘ፣ የቡና…
Read 3516 times
Published in
ዜና
አዲሱን አመት በልዩ መርሃ ግብር ለመቀበል መዘጋጀቱን የገለፀው መንግስት፤ አጋጣሚው ባለፉት አስር አመታት የነበሩብንን ድክመቶችና ጥንካሬዎች ለመገምገም መልካም እድል ይፈጥራል ብሏል፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገር ሌንጮ፤ መንግስት አዲሱን የ2010 ዓ.ም ከሌላው ጊዜ በተለየ ሁኔታ ለመቀበል ያወጣውን…
Read 4434 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 September 2017 11:52
“ጳጉሜን ለጤና”ዓመታዊው ነፃ የምርመራ አገልግሎት በሚቀጥለው ሳምንት ሊጀመር ነው
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል የሚካሄደው “ጳጉሜን ለጤና” የተሰኘው አመታዊው ነፃ የምርመራ አገልግሎት የፊታችን ረቡዕ ይጀምራል፡፡ማዕከሉ በተለያዩ ህመሞች ተይዘው የኤምአርአይ፣ የሲቲስካንና የአልትራሳውንድ ምርመራዎች በሃኪም ታዞላቸው በገንዘብ እጦት ምክንያት ምርመራውን ማካሄድ ላልቻሉ ህሙማን ነፃ የምርመራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡ በዚሁ “ጳጉሜን ለጤና” በተባለው ፕሮግራም ተጠቃሚ…
Read 2880 times
Published in
ዜና
የኬንያ ፖሊስ በህገ ወጥ መንገድ ወደ አገሪቱ ገብተዋል ያላቸውን 13 ኢትዮጵያውያን ባለፈው ረቡዕ ምሽት በመዲናዋ ናይሮቢ በቁጥጥር ስር ማዋሉንና ለፍርድ ለማቅረብ በምርመራ ላይ እንደሚገኝ ዥንዋ ከትናንት በስቲያ ዘግቧል፡፡በህገወጥ መንገድ ድንበር አቋርጠው ወደ ኬንያ ገብተዋል የተባሉት ኢትዮጵያውያኑ፣ በመዲናዋ ናይሮቢ በተከራዩት አንድ…
Read 3084 times
Published in
ዜና
16 ያህሉ ህፃናት ናቸው ተብሏል የሶማሊያ መንግስት ወደ መካከለኛው ምስራቅ በስደት ጉዞ ላይ የነበሩ 16 ህፃናትን ጨምሮ 50 ኢትዮጵያውያንን በቁጥጥር ስር አውላ፣ በግዳጅ ወደ ሀገራቸው የመለሰች ሲሆን በሌላ በኩል፤ 260 ሶማሊያውያንና ኢትዮጵያውያን፣ በሊቢያ በተደራጁ የወንጀለኛ ቡድኖች እጅ ወድቀው እየተሰቃዩ መሆኑ…
Read 2838 times
Published in
ዜና
212 ስልጣኞች ዛሬ ያስመርቃልናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ኬኒያ ውስጥ ከሚገኘው MOI University ጋር በመተባበር፣ በድህረ ምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎችን ለመቀበል መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ኮሌጁ በዛሬው ዕለት በትራቭልና ቱሪዝም፣ በበረራ መስተንግዶ፣ በሆቴል ኦፕሬሽን፣ በፍሮንት ኦፊስ ኦፕሬሽን፣ በትኬቲንግና ሪዘርቬሽን ያሰለጠናቸውን 212 ተማሪዎች…
Read 1548 times
Published in
ዜና