ዜና

Rate this item
(8 votes)
ለህንፃ ኪራይ በየዓመቱ 20 ሚ. ብር ሲያወጣ ቆይቷል ወጋገን ባንክ ስቴዲየም ፊት ለፊት ያስገነባውን ባለ 29 ፎቅ ዘመናዊ ህንፃ፤ በዛሬው ዕለት የሚያስመርቅ ሲሆን በአገሪቱ ረዥሙ ህንጻ ነው ተብሏል፡፡ የህንጻ ግንባታው ከ805 ሚሊዮን ብር በላይ እንደፈጀ የተገለጸ ሲሆን ህንጻውን ገንብቶ ለማጠናቀቅ…
Rate this item
(11 votes)
“ለአቤቱታው ምላሽ ሰጥቻለሁ” ትምህርት ሚኒስቴር ከ60 በላይ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ “የብሄር ጥቃት ሊፈፀምብን ይችላል” የሚል ስጋት እንዳደረባቸው በመግለፅ፣ የትምህርት ሚኒስቴር፣ መፍትሄ እንዲሰጣቸው አቤቱታ ያቀረቡ ሲሆን ትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ፤ ለመምህራኑ ምላሽ ሰጥቻለሁ ብሏል፡፡ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ፣…
Rate this item
(19 votes)
የኤርትራ መንግስት፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀንድ አካባቢ ላለው አለመረጋጋትና የሰላም እጦት የኢትዮጵያ መንግስት ተጠያቂ ነው ሲል ሰሞኑን በተካሄደው የተባበሩት መንግስታት 72ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ መውቀሱ ታውቋል፡፡ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፤ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ኡስማን ሳሌህ መሃመድ በኩል ለተሰብሳቢዎች ባደረሱት መልዕክት “ኢትዮጵያ…
Rate this item
(6 votes)
በኬንያ ምክትል ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ መኖሪያ ቤት ላይ “በመሣሪያ የታገዘ ጥቃት ፈፅሟል፣ የአልሸባብም አባል ነው” የተባለው ኢትዮጵያዊ ተጠርጣሪ፣ ተከሶ በናይሮቢ ፍ/ቤት መቅረቡን የሃገሪቱ ዋና ዋና ጋዜጦች እየተቀባበሉ ዘግበውታል። ኢትዮጵያዊው አሊ ኤልማ ዋሪዮ፤ ከትናንት በስቲያ ሃሙስ በናይሮቢ ፍ/ቤት የቀረበው ከ2 ወራት…
Rate this item
(0 votes)
የአፍሪካ ሶርሲንግና የፋሽን ሳምንት ኤክስፖ የፊታችን ማክሰኞ በሚሊኒየም አዳራሽ ይከፈታል። አዘጋጁ “ትሬድ ኤንድ ፌይርስ አፍሪካ ሊሚትድ” (TFEA) የተሰኘውና በምስራቅ አፍሪካ አካባቢ መሰል የንግድ ትርኢቶችን በማዘጋጀት የሚታወቀው አውሮፓዊ ድርጅት ከትላንት በስቲያ ረፋድ ላይ ቦሌ በሚገኘው ጎልደን ቱሊፕ ሆቴል፣ ኤክስፖውን አስመልክቶ በሰጠው…
Rate this item
(27 votes)
· “የእርስ በርስ ግጭቶች የአገሪቱን እጣ ፈንታ አሳሳቢ አድርገውታል”· “አንድ ሚሊዮን ያህል ዜጎች ተፈናቅለዋል”· “በኦሮሚያ ክልል ዙሪያ የተስፋፋ አዳዲስ ግጭቶች የሠው ህይወት እየቀጠፉ ነው” በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሊቀመንበርነት የሚመራው “የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ”፤ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል አዋሳኞች በተቀሰቀሰውና ለወራት በዘለቀው…