ዜና
“የእስር ጊዜውን ጨርሶ አለመፈታቱ ተስፋ አስቆርጦናል” - ቤተሰቦቹ- በ”ፍትህ” ጋዜጣ ላይ በፃፋቸው ሦስት የተለያዩ ጽሁፎች ክስ ቀርቦበት፣ የሦስት ዓመት እስራት የተፈረደበት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፤ የእስራት ጊዜውን አጠናቆ በትላንትናው ዕለት ከዝዋይ ማረሚያ ቤት እንደሚለቀቅ ቢጠበቅም ባልታወቀ ምክንያት ሳይፈታ መቅረቱን ቤተሰቦቹ በሃዘን…
Read 3984 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 October 2017 15:10
በቅማንት ህዝበ ውሣኔ፣ አንድ ቀበሌ ብቻ የቅማንት ራስ ገዝ አስተዳደርን መርጧል
Written by Administrator
የቅማንት ህዝበ ውሣኔ ከተደረገባቸው 8 ቀበሌያት መካከል በ7ቱ፣በነባሩ አስተዳደር እንቀጥላለን የሚለው አብላጫውን ድምጽ ሲይዝ፣በአንድ ቀበሌ ደግሞ በቅማንት አስተዳደር ስር የሚለው አብላጫ ድምፅ ማግኘቱን የምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ ህዝበ ውሣኔውን አስመልክቶ ሪፖርታቸውን ለፌደሬሽን ም/ቤት ያቀረቡት የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ፀሃፊና የፅ/ቤቱ ሃላፊ አቶ…
Read 2523 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 October 2017 15:15
8ኛው አዲስ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ንግድ ትርዒት እየተካሄደ ነው
Written by Administrator
ኢቴል አድቨርታይዚንግና ኮሙኒኬሽን ከቱርኩ መንግስታዊ ድርጅት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው “8ኛው አዲስ ቢዩልድ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን የንግድ ትርዒት” ትናንት በሚሊኒየም አዳራሽ የተከፈተ ሲሆን እስከ ሰኞ እንደሚቆይ ታውቋል፡፡የአዘጋጅ ድርጅቱ ዋና ሥራ አሥኪያጅ ወ/ሮ ሃይማኖት ተስፋዬ ባለፈው ማክሰኞ በጎልደን ቱሊፕ ሆቴል ለጋዜጠኞች በሰጡት…
Read 1887 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 October 2017 14:30
የኦሮሚያ - ሶማሌ አዋሳኝ ግጭት ምርት ወደ ውጪ እንዳይላክ እክል ፈጥሯል
Written by አለማየሁ አንበሴ
· “ግጭቱን የሚያባብሱና ህዝብን የሚያጋጩ ህጋዊ እርምጃ ይወሰድባቸዋል”· የሶማሌ ክልል፤ ከኦሮሚያ ጋር ለተፈጠረው ግጭት “መንስኤዎችን” ለየሁ አለ· “ግጭቱ ሙሉ ለሙሉ እንዲቆም የማረጋጋትና ሰላም የማስፈን ስራዎች• ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው” ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ· የሰብአዊ መብት ኮሚሽን የምርመራ ሪፖርት ሰሞኑን ይቀርባልጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም…
Read 7794 times
Published in
ዜና
· “ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ ህገ መንስታዊ መብቴ ተጥሷል”· በአስተዳደሩ ላይ ክስ መስርቻለሁ ብሏል በነገው ዕለት በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ አቅዶ የነበረው “ሰማያዊ” ፓርቲ፤ ለሰልፉ እውቅና መከልከሉን ተከትሎ፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አቤቱታ ያቀረበ ሲሆን ለተፈፀመብኝ የህግ ጥሰትና እንግልትም በጠቅላይ…
Read 5551 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 October 2017 14:27
የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ጉባኤ፤ ለኢትዮ - ኤርትራ ግጭት መፍትሄ አፈላልጋለሁ አለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ሰሞኑን በኤርትራ ጉብኝት ያደረጉ የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ጉባኤ አመራሮችና አባላት በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ያለው ቅራኔ የሚፈታበትን መንገድ እንደሚያፈላልጉ አስታወቁ። የጉባኤው አመራሮች፣ በኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አቀባበልና መስተንግዶ የተደረገላቸው ሲሆን ከአስከፊው ጦርነት በኋላ ላለፉት አሥራ ሰባት አመታት በቅራኔ ውስጥ የቆዩት…
Read 5352 times
Published in
ዜና