ዜና
በአክሱም ከተማ በቅርቡ በመኖሪያ ቤታቸው ላይ የተኩስ ጥቃት (የግድያ ሙከራ) የተፈጸመባቸው አቡነ ናትናኤል እና አቡነ አረጋዊ፣ በአሁኑ ወቅት ከመኖሪያ ቤታቸው መውጣትም ሆነ መግባት ተከልክለው በቁም እስር ላይ እንደሚገኙ የቅርብ ሰዎቻቸውን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል። ሊቃነ ጳጳሳቱ ቅዳሜ ዕለት ወደ ፖሊስ ጣቢያ…
Read 1575 times
Published in
ዜና
Thursday, 16 July 2026 14:07
የመጀመሪያው የሊንክድኢን ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ሽልማት በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው
Written by Administrator
በሊንክድኢን (LinkedIn) ማኅበራዊ ገጽ ላይ ዕውቀትን በማጋራት፣ የሥራ ዕድል በመፍጠርና በፈጠራ ሥራዎቻቸው የላቀ አሻራ እያሳረፉ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ዕውቅና የሚሰጠው የመጀመሪያው “ሊንክድኢን ቼንጅሜከርስ አዋርድስ ኢትዮጵያ” በመጪው ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ በድምቀት ይካሄዳል። በጉሩጂ ኤር ኢትዮጵያ መሥራች በአብስራ…
Read 1520 times
Published in
ዜና
Thursday, 16 July 2026 14:06
የቻይናው ግዙፍ ኩባንያ በሀገራችን ልዩ የቡና ኢንዱስትሪ ፓርክ ሊገነባ ነው
Written by Administrator
በቡና ማቀነባበር ዘርፍ ታዋቂ የሆነው የቻይናው ሁዪቺዋን ዩንግዩ ኩባንያ በኢትዮጵያ የተቀናጀ የቡና ኢንዱስትሪ ፓርክ ለመገንባት ፍላጎት እንዳለው በመግለጽ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል። ይህ ስምምነት ኢትዮጵያ እስካሁን በአብዛኛው ያለ እሴት ማሻሻያ (ጥሬውን) ወደ ውጭ የምትልከውን የቡና ምርት በቴክኖሎጂ…
Read 1548 times
Published in
ዜና
Thursday, 16 July 2026 14:05
የኢትዮጵያ የመጀመሪያውና ግዙፉ የወርቅ ማጣሪያ ፋብሪካ በሚቀጥለው ወር ሥራ ይጀምራል
Written by Administrator
ለኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ግዙፉ የወርቅ ማጣሪያ ፋብሪካ በሚቀጥለው ወር ሥራ እንደሚጀምር ተበሰረ። ይህ ግዙፍ ፋብሪካ ለሀገሪቱ የወርቅ ገበያ እጅግ ከፍተኛ አቅም እንደሚፈጥር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ የገለጹ ሲሆን፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም በቅርቡ ስለ ፋብሪካው…
Read 1548 times
Published in
ዜና
ናይጄሪያዊው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ አፍሪካውያን ሀገራት የአፍሪካ ህብረት (AU) ፓስፖርትን ሙሉ በሙሉ እውቅና እንዲሰጡ እና በአህጉሪቱ ነፃ እንቅስቃሴን የሚገድቡ የቪዛ እንቅፋቶችን እንዲያስወግዱ አጥብቀው አሳሰቡ። ዳንጎቴ የአፍሪካ ህብረት ፓስፖርት እያላቸው ወደ አንጎላ ለመጓዝ ቪዛ እንዲያወጡ መገደዳቸውን በመግለጽ፣ የአፍሪካ መሪዎች ይህንን ችግር…
Read 1505 times
Published in
ዜና
በአፍሪካ ቀንድ በተለይም በሶማሊያ ውስጥ የሳዑዲ አረቢያ ወታደራዊ ተሳትፎ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር በሶማሊያውያን ታዛቢዎችና ተንታኞች ዘንድ ከፍተኛ ስጋትን ፈጥሯል። ሳዑዲ አረቢያ በሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ምልምሎችን በማሰልጠን ላይ የምትገኝ ሲሆን፣ ይህ አዲስ እንቅስቃሴ የአካባቢውን መረጋጋት ሊያናጋ ይችላል የሚሉ የማስጠንቀቂያ ድምጾች በስፋት…
Read 1855 times
Published in
ዜና

