ዜና
ድብደባና እንግልት ተፈፅሞብናል ብለዋል ያልተፈቀደ ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግ ብጥብጥና ሁከት ለማስነሳት ከህግ ውጪ ሲንቀሳቀሱ ከፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል ተብለው በቁጥጥር ስር የዋሉ “የፓርቲዎች ትብብር” አመራርና አባላት ከትናንት በስቲያ ከእስር የተለቀቁ ሲሆን መንግሥት በበኩሉ፤ የግንቦቱን ምርጫ ለማስተጓጐል በህገወጥ መንገድ በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ…
Read 4290 times
Published in
ዜና
Saturday, 13 December 2014 10:24
300 ኢትዮጵያውን በየቀኑ በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጡ ሲሉ ይያዛሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በየቀኑ በአማካይ ወደ 300 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን በአፋር በኩል በህገ-ወጥ መንገድ ከሃገር ለመውጣት ሲሞክሩ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደሚውሉ ተገለፀ፡፡ ሰሞኑን 70 ኢትዮጵያውያን በህገወጥ መንገድ ከአገር ለመውጣት ሲሞክሩ የመን ባህር ዳርቻ ላይ ህይወታቸው ማለፉ ድንጋጤን ፈጥሯል፡፡ ከትናንት በስቲያ የክርስቲያን በጐ አድራጐት ማህበራት…
Read 3646 times
Published in
ዜና
በጠራው አስቸኳይ ጉባኤ፤ የአባላት ቁጥር በህገ ደንቡ እንዲካተት አድርጓል አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/ ትናንትና ባካሄደው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ፤ የጠቅላላ ጉባኤ አባላት ቁጥርን በህገ ደንቡ ያካተተ ሲሆን ሌሎች ህገ ደንቦችንም አሻሽሏል፡፡ ፓርቲው መጪውን ምርጫ አስመልክቶ ለጠቅላላ ጉባኤ አባላትና በመላ አገሪቱ…
Read 5422 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት (መድረክ) በነገው እለት በአዲስ አበባ ለሚያከናውነው ሰላማዊ ሰልፍ ያዘጋጃቸውን መፈክሮች ይፋ ያደረገ ሲሆን በግንቦቱ አገራዊ ምርጫ ጠንካራ ቅስቀሳ ሊያካሂዱ ይችላሉ የተባሉ አባሎቶቼ እየታሰሩብኝ ነው ብሏል፡፡ ለነገው የመድረክ የተቃውሞ ሰልፍ ወደ 37 የሚጠጉ መፈክሮች የተዘጋጁ ሲሆን አብዛኞቹ በግንቦት…
Read 2529 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) በነገው እለት በመቀሌ ከተማ ህዝባዊ ስብሰባ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ በመቀሌ በሚካሄደው ስብሰባ ላይ በግንቦቱ ምርጫ በኑሮ ውድነት፣ በሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት ዙሪያ ውይይት እንደሚደረግ የጠቆመው ፓርቲው፤ በስብሰባው ላይ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጫኔ ከበደን ጨምሮ በርካታ አመራሮች እንደሚገኙ…
Read 2078 times
Published in
ዜና
የኢቦላ ወረርሽኝ ወደተከሰተባቸው የምዕራብአፍሪካ አገራት ለሚሄዱት 210 የበጎ ፈቃድ ዘማቾችየፊታችን ሰኞ በሸራተን አዲስ የአሸኛኘት ሥነስርዓትይደረግላቸዋል፡፡ ወደ ላይቤሪያና ሴኔጋል የሚጓዙትየበጎ ፈቃድ ዘማቾች፤ ስለበሽታው ምንነት፣ራሳቸውን ከበሽታው ስለሚጠብቁበት መንገድናለኢቦላ ዘማቾች ሰኞ አሸኛኘት ይደረጋልመታሰቢያ ካሳዬ በአዳዲስ አካባቢዎች ላይ እንዴት መስራትእንደሚችሉ ስልጠና እንደተሰጣቸው ታውቋል፡፡በኢቦላ ላይ…
Read 1184 times
Published in
ዜና