ነፃ አስተያየት
- ልጄ ከእኔ ጋር የመጣችው እሳቸውን ልታመሰግን ነበር - ስለ እርሳቸው ገድል ምስክርነት የመስጠት ሃሳብ አለኝ ከ1988 ዓ.ም ጀምሮ በ“ሪፖርተር” እና “ኢትኦጵ” ጋዜጣ ላይ በጋዜጠኝነት ሰርቷል:: በተለያዩ ሌሎች ጋዜጦችም ላይ ይጽፍ ነበር - ጋዜጠኛ አርአያ ተስፋማሪያም፡፡ በተለይ በ“ኢትኦጵ” ጋዜጣ፣ “ከህወሃት…
Read 5078 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ በ50 አመት የፖለቲካ ህይወታቸው ከተማሪዎች እንቅስቃሴ መሪነት እስከ አራት ኪሎ ቤተ መንግሥት፤ ከአራት ኪሎ ቤተ መንግስት እስከ ተቃዋሚ ፓርቲ አመራርነት የዘለቁት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ ብዙዎች “ለህሊናቸው የኖሩ የመርህ ሰው” ሲሉ ያደንቋቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሚዛን እንደሆኑ የሚነገርላቸው ዶ/ር ነጋሶ፤ ከብሔርተኛው…
Read 528 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--እስረኞች ተፈቱ፣ የፖለቲካ ምህዳሩ ሠፋ። ከዚህ በኋላ ለሰው ህይወት መጥፋት ምክንያቱ ምንድን ነው? እኔ ካልነገስኩነው? ይሄ ከሆነ የህግ የበላይነትን ማስከበር ያስፈልጋል፡፡ በየትኛውም ዲሞክራሲያዊ በሚባል ሀገር ውስጥ ህግ ቀጭን ነው፡፡ከተጐተተ ይበጠሳል፤ ስለዚህ ሳይበጠስ በጣሹን ለህግ ማቅረብ ያስፈልጋል፡፡--” ሰሞኑን ዓመታዊ ጉባኤዋን ያካሄደችው…
Read 8032 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የግጥሙ ውበት ወይም ልዕልና ከርዕሱ ይጀምራል፡፡ “መሸ ደሞ፣ አምባ ልውጣ” ይላል ርዕሱ፡፡ በአንድ ምሽት ውስጥ ብዙ ምሽቶችን ሰንቆ፣ በአንድ ድርጊት ውስጥ የዘወትር የኑሮ ምህዋር አቅፎ፣ ከነስሜቱና ከነክብደቱ፣ በእውን ብልጭ እንዲልልን የሚያደርግ ድንቅ ርዕስ ነው፡፡ እውነት ነው፣ በአንድ በኩል፣ የዛሬው ምሽት…
Read 611 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ህገ መንግስቱ ሰዎች የፃፉት እንጂ ከሰማይ የወረደ አይደለም · ጠ/ሚኒስትሩ የህዝብ አመኔታን መልሰው ማግኘት አለባቸው · ዛሬም መሬት ለአራሹ ሳይሆን ለመንግስት ነው የሆነው ለትምህርት ወደ አሜሪካ የተጓዙት ገና በአፍላ የወጣትነት ዕድሜያቸው መጀመሪያ ላይ ነበር፡፡ በትምህርት ላይ ሆነው ኢህአፓን ለመመስረት ሲወጠን…
Read 1327 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የመሬት ወረራ---የባለሥልጣናት ጫና---የደላሎች ዛቻ---የደህንነት ስጋት የቀድሞው የጋምቤላ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጋትሉዋክ ቱትኮት፣ ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ ክልሉን በተለያዩ የሃላፊነት ደረጃዎች አገልግለዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርም ነበሩ፡፡ ከጥቂት ወራት በፊት ከሥልጣን እስኪወርዱ ድረስ ጋምቤላን ለ2 ዓመት ያህል በፕሬዚዳንትነት መርተዋል፡፡ በእነዚህ ሁሉ የሥልጣን ዓመታት…
Read 6169 times
Published in
ነፃ አስተያየት