ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
 የንባብ ትምህርት፣ “ፊደል” በማሳወቅ መጀመር የለበትም የሚል ፈሊጥ፣… የተማሪ ተኮር ቅኝት ምልክት ነው። ለቃላትና ለዓረፍተነገር ቅድሚያ እሰጣለሁ ብሎ የሚያስተምር ከሆነ፣ ተማሪዎችን ለመሃይምነት መዳረጉ እንዴት ይገርማል?እውቀትን ያንቋሽሻል። ማወቅ ከመሸምደድ አይለይም በማለት ማጥላላት፣ … የተማሪ ተኮር ቅኝት አንድ ባህሪ ነው።የመመሪያ መፃሕፍትንም ማራቆት…
Saturday, 11 February 2023 21:11

የቱጋ ነን? ወዴትስ ነን?

Written by
Rate this item
(2 votes)
ሊሻሻሉ የሚችሉ ብዙ ናቸው። መነካት የሌለባቸው ነባር መሠረቶች ደግሞ አሉ። “አነሳስና አወዳደቅ” እየተባለ የበርካታ ከተሞችና የብዙ መንግስታት ታሪክ ተጽፏል። የአጋድ ግን ይለያል።ከምንም ተነስታ፣ ከሁሉም በላይ የገነነች፣ ከዚያም የአለም መዲና ተብላ የተወደሰች፣… ብዙም ሳትቆይ ድርሿ የጠፋች ከተማ ናት። አንድ ስንዝር የማትሞላ፣…
Rate this item
(0 votes)
ንጉሡ የሃምሌት አባት፣ ከቤተመንግስቱ መናፈሻ ውስጥ ያለስጋት ዘና ብሎ በተጋደመበት ነው የሞተው። የንጉሡ ወንድም ነው ገዳዩ። ማለትም የሃምሌት አጎት ነው ወንጀለኛው። ቤተኛም ወንበዴም ሆነ ማለት ነው። ገዳይም ተቆርቋሪም፣ ከሃዲም አልጋ ወራሽም፣ ሀዘንተኛም ደስተኛም ለመሆን ይጣጣራል። ስለመርዶና ስለ ቀብር ያወራል- የቅርብ…
Rate this item
(0 votes)
`ችግሩን እንዲባባስ ያደረገው የመንግስት ጣልቃ ገብነት ነው (የህግ ባለሙያ አንዷለም በውቀቱ ገዳ ) የዚህ ችግር መንስኤ በእርግጥ የቋንቋ ጉዳይ ነው ወይ በሚል ላነሳችሁልኝ ጥያቄ የቋንቋ ጉዳይ አይደለም የሚል ምላሽ ነው ያለኝ፡፡ ታዲያ የችግሩ ምንጭ ምንድነው የሚል ጥያቄ ካስከተላችሁ ደግሞ ፣…
Rate this item
(2 votes)
 “ትልልቅ የመንግስት ሚዲያዎች አለመዘገብ ምንም ችግር እንዳልተፈጠረ ማስመሰል ነው” ጋዜጠኛና ደራሲ በኩረ ትጉሃን ጥበቡ በለጠ) ከአንድ ሳምንት በፊት በቀድሞው አቡነ ሳዊሮስ የሚመራው አካል የኦሮሞያና የብሄር ብሄረሰቦች ሲኖዶስ መሰርቻለሁ ማለቱን ተከትሎ ቅዱስ ሲኖዶስ እነዚህን አካላት ማውገዙ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ እነዚህ አካላት…
Rate this item
(0 votes)
“--ፈጣሪና ሕዝብ ባልተሰማበት ሁኔታ እነዚህ ግን ብዙ ሰሚዎችን አገኙ። እነዚህ ሰርጎገብ ናቸው። የኢትዮጵያ አይደሉም። የግላቸው ናቸው። ሁሉም ውስጥ ተደብቀው ሀገር እንዲታመስ ምክንያት የሚሆኑ ናቸው። የትም ከለላ ውስጥ ቢሆኑ የሚያመሳስላቸው አንድ ነገር ነው። ያም ለግል ጥቅም የሚኖሩ ናቸው።--” በደወል 1 ዘኢትዮጵያ፥…
Page 10 of 155