ነፃ አስተያየት
ይሓ እና አክሱም፣ ላሊበላ እና ጎንደር፣ ዓምና ካቻምና ስማቸው ሲነሣ የነበረው በሥልጣኔ ታሪክና በቅርስ ሳይሆን በጦርነት ነው።በእርሻ ምርታማነትና በእህል ንግድ ስማቸው መነሣት የነበረባቸው የምዕራብ ጎጃምና የወለጋ፣ የደብረማርቆስና የነቀምት አካባቢዎችስ?የኢትዮጵያ የሥልጣኔ ታሪክ፣ “እንደ አዲስ እያደር ይደምቃል” ተብሎ ቢገለጽ እውነት ነው። “ይሄ…
Read 624 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የይሓ ቤተ መቅደስ አስደናቂ ቅርስ ነው። ከዚሁ አጠገብ ሌላ ሕንጻ በጥንት ዘመን ተገንብቶ እንደነበር የፍርስራሽ ምልክቶች ይጠቁማሉ። ነገር ግን፣ በቂ ምርምር ሳይካሄድበት እስከ 2009 ድረስ ቆይቷል።ቀደም ሲል በተደረጉ አነስተኛ ጥናቶች አማካኝነት የተወሰኑ መረጃዎች መገኘታቸው ግን አልቀረም። እንዲያም ሆኖ፣ የይሓ ግንባታ…
Read 994 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 02 March 2024 21:01
ይድረስ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ወያኔ” የሚል ቃል የፓርቲ ስያሜ ማድረግ በህግ ሊከለከል ይገባል
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ ቁጥር 1133/2011 እና ይህንን አዋጅ ተከትሎ በወጣው የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ዓ.ም በተሰጠው ሥልጣን መሠረት እያከናወናቸው ያሉ ተግባራት በአድናቆት የሚታዩ እና ከበሬታ የሚገባቸው መሆኑን ሳልገልጽ ባልፍ ንፉግነት ይሆንብኛል፡፡የዚህ ጽሑፍ አቅራቢ…
Read 770 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 24 February 2024 20:18
ሃይማኖት፣ ፍልስፍና፣ ሳይንስና ኪነጥበብ የየራሳቸው ንጉሦች ወይስ ተቀናቃኞች?
Written by ዩሃስ ሰ.
ገና ከመነሻችን፣ የማያከራክሩ እውነታዎች ላይ አተካራና ሙግት ለመፍጠር ተብለው የሚመጡ ክርክሮችን በማስወገድ እንጀምር።አካልና አእምሮ የሰው ተፈጥሯዊ ገጽታዎች የመሆናቸው ያህል፣ መንፈሳዊ ባሕርያትም በሰው ተፈጥሮ ላይ የሚታዩ ገጽታዎች ናቸው። ከሦስቱ ተፈጥሯዊ ገጽታዎች መካከል በአንዱ ገጽታ ላይ ማተኮርና ማጥናት፣ መማርና ማወቅ ይቻላል። ተገቢም…
Read 1107 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አውሮፓዊና አፍሪካዊ በሚሉ ፍረጃዎች የጠላትና የወዳጅ ጎራ እየፈጠርን እናወራለን። “አፍሪካዊያንን ያስማማል” ብለን እናስባለን።የአፍሪካ ሕብረት ስብሰባው ከተጠናቀቀ በኋላስ? “ከሰሀራ በላይና ከሰሀራ በታች”፣ “ጥቁር አፍሪካዊና ዐረብ አፍሪካዊ”፣ “እንግሊዝኛ ተናጋሪና ፈረንሳይኛ ተናጋሪ” እያልን ተቀናቃኝ ጎራ እንፈጥራለን።ከዚያስ? ጎረቤት ከጎረቤት ጋር ይሆናል ጸቡ። “እነዚያ አበሾች፣…
Read 739 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አይሁዳዊው ግና በቀድሞዋ ፕሩሺያ በአሁኗ ጀርመን መሰንበቻውን ያደረገው አቶ ማርክስ (ለአቤቶ ኤንጂልስ ‹ወዳጄ ልቤ የድንች መግዣ አጠረኝ፤ በሞቴ ርዝራዥ ፍራንክ ስደድልኝ› ሲል የተማጸነው፤ በሚወደው ትንባሆ ሕይወቱን ያጣው ሶሲዮሎጂስታዋይ ፖትላኪ)፡- ካፒታሊስቶች የጭቁኑን ሕዝብ ደም የሚመጡ ጭራቆች ናቸው/Capitalists are vampires; they suck…
Read 842 times
Published in
ነፃ አስተያየት