ነፃ አስተያየት
ይህ ፅሁፍ መነሻውንና የመርሁን ማጠናከሪያ ምሳሌዎች የወሰደው ከእውቁ የዘመናዊው ፖለቲካ ፍልስፍና ፈር-ቀዳጅ ጣልያንያዊው ፈላስፋ ኒኮሎ ማኪቬሌ ነው፡፡ ማኪቬሌ በወጣትነቱ የተሃድሶ ከተማ ተብላ የምትጠራው የጣልያኗ ፍሎረንስ ከተማ አስተዳዳሪ ነበር፡፡ በሮም ፖሊቲካ ውስጥ በነበረው ቀጥተኛ ተሳትፎና በአስተዳዳሪነቱ በነበረው ሚና በ1512 እ.ኤ.አ ሎሬንዞ…
Read 1187 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለወትሮው ድራማ የበዛበት የአሜሪካ ምርጫ፣ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እንደ ቀድሞው አላምርለት ብሏል። ድራማ አንሶት አይደለም። እንዲያውም ከልክ አልፏል፤ እንዲያውም መረን ለቋል ቢባል ይሻላል እንጂ። ምርጫዎች በቅጡ ወደ እልባት አልደርስ ማለት ጀምረዋል። “በጨዋ ደንብ” ያልተጠናቀቀ ድራማ ምን ይሉታል? አሁን ደግሞ ነገሩ…
Read 1323 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1. መንደርደሪያ፡ በዚህ ዘመን ላሉት የኢትዮጵያ ታሪክ ጸሐፍት በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ ሰዎችን (ምሁራንን?) ከማያግባቧቸው ጉዳዮች አንዱ ታሪክ ነው፡፡ በአንጻሩ የታሪክ ጸሐፊዎችን በአመዛኙ አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ቢኖር፣ ከአንድ ዓይነት መረጃ ተነስተው የየራሳቸውን ወዝ አላብሰው ታሪክን ሊጽፉ የሚችሉ መሆናቸው ነው፡፡ ታሪክን ያነበቡ…
Read 939 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ይሄ ጦርነት ምን ያላደረገን አለ ብለህ ነው”በብዙ መንገድ መለስ ቀለስ ያልኩባት ክልል ትግራይ ናት። ሆኖም ከጦርነቱ በኋላ ሄጄ አላውቅም። ጦርነቱ ሊጀመር አካባቢ የህወሃትና የፌደራሉ ሰዎች ድንበር ለይተው ከመቀሌና አዲስ አበባ የነገር ጦር ሲወራወሩ አንዴ ሄጃለሁ። እንደውም ያኔ የሰላም ሚኒስትሯ (ያሁኗ…
Read 2006 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የሰው ልጅ ከሌሎች ሕያዋን ፍጥረታት የሚለዩት በርካታ ባሕርያት ቢኖሩም፣ሕሊና ግን በዋናነት የሚጠቀስ የክብሩ ድንበር፣የትልቅነቱ መስፈሪያ፣የማንነቱ ሚዛን ነው። ትናንትን በትዝታ ፍሬ፣ነገም በተስፋ አበባ ጠቅልሎ በዛሬ ጉያ ውስጥ መያዙም አንዱ የምናበ-ሰፊነቱ ቁና ነው። ስለ ትናንት አስታውሶ በጎ ላደረገው ለበጎ ብድራት መመለስና፣በጎ ያልሆነውን…
Read 1051 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አፄ ሚኒሊክ የቀራቸው ጊዜ አጭር መሆኑን በመገንዘብና ያጠናከሩት የኢትዮጵያ መንግስት ፀንቶ እንዲቆም በመፈለጋቸው፣ ሞት ሳይቀድማቸው ወራሴያቸውን በጊዜ አሳወቁ፡፡ ከልጃቸው የሚወለደውን ታዳጊ እያሱን ወራሴያቸው መሆኑን በኑዛዜ አሳወቁ፡፡ሚኒሊክ መኳንንቱ ወራሴውን እንዲታዘዙትና በምክርም እንዲያግዙት በአዋጅ አስነገሩ፡፡ ኑዛዜውን ያፈረሰ ጥቁር ውሻ ይውለድ ሲሉ በእርግማን…
Read 1127 times
Published in
ነፃ አስተያየት

