ነፃ አስተያየት
“ጠላትህን እስከ ወዲያኛው አስወግደው” በቻይና የመንግስት አስተዳደር ታሪክ ውስጥ እንደ ሲያንግ ዩ እን ሊዩ ፓንግ በባላንጣነት ታሪካቸው በጉልህ የሚጠቀስ የለም፡፡ እነዚህ ሁለት ገናና የጦር መሪዎች ግንኙነታቸው የጀመረው በወንድማማችነት ስሜትና የልብ ወዳጅ በመሆን ነው፡፡ በብዙ የጦር አውዶች አብረው ጎን ለጎን ተሰልፈው…
Read 480 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 01 June 2024 20:48
ብርሀነ መስቀል ረዳ፤ በኢትዮጵያ የተማሪዎች ንቅናቄ ውስጥ ሲታወስ
Written by ደረጄ ጥጉ (የአለም አቀፍ ህግ መምህር)
ልጅነትና እድገትብርሀነ መስቀል ረዳ መስከረም 18 ቀን 1936 ዓ.ም በድሮው አጠራር በትግራይ ጠቅላይ ግዛት፤ በአክሱም አውራጃ፤ በብዘት ወረዳ ተወለደ፡፡ አንድም ወንድ እንደ ብርቅ ሲጠበቅበት ከነበረ ቤተሰብ ውስጥ በመወለዱ፤ሁለትም ቤተሰቡም ወንድ በመጠበቅ ሀዘን ላይ ወድቆ የነበረ በመሆኑ፤ ሦስትም ውልደቱ በመስቀል ቀን…
Read 1008 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--መቼስ በክልሉ የታየው መከራ ከእኔ የመዘከር ችሎታ በላይ ነው፡፡ ጉድ እኮ ነው - የግድቡ እናት ወረዳ የሆነችው ጉባ እራሷ ለስንት ዐመት ደም ፈሰሰባት፡፡ በስተመጨረሻ ከፍያለው አምዴ የሚባል እውነተኛ ወታደር (ጄኔራል ነው) የቤኒሻንጉልን የመከራ ቀናት አሳጠረላት፡፡ እውነቴን ነው የምላችሁ የዚህን ሰው…
Read 1098 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አገሪቱ ከግጭትና ቀውስ አዙሪት አልወጣችም ብሏል· መንግስት የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ አልቻለም ይላል· ጠንካራ ተፎካካሪዎች እንዳይፈጠሩ እንቅፋት በዝቷልነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፤ የተመሰረተበትን የአምስተኛ አመት በዓል በተለያዩ ኹነቶች ሲያከብር መሰንበቱን ገልጿል፡፡ ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግም የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ግንቦት 10 ቀን 2016…
Read 523 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዋጋ ግሽበት እየበረደለት ከሆነ፣ ከመንግሥት ባለሥልጣናት የሰማነው “ቁጥር” እውነት ከሆነ፣ ትንሽ “እፎይ” ማለት እንችል ይሆን?እውነት ቢሆንም እንኳ፣ ተስፋ ይሰጠን እንደሆነ እንጂ “እፎይ” የሚያሠኝ አይሆንም። ለእፎይታ ጊዜው በጣም ገና ነው። እንዲያው አዝማሚያውስ ወዴት ወዴት ይመስላል? ላለፉት ሦስት ዓመታት የዜጎችን ኑሮ ሲያናጋ…
Read 1082 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የሰው ልጅ ሐሳቡን መግለጥ እንዲችል አንደበት ተሰጥቶታል። ሐዘኑንም ሆነ ደስታውን ለሌሎች ያካፍል ዘንድ ማኅበራዊ አድርጎ ፈጥሮታል። ስሜትም አእምሮም አለው። ስሜቱ የነገረውን አእምሮው አጥልሎና መዝኖ በሕሊናው ዳኝነት ለሌላው ወገን ያቀብላል።ሰው በተፈጥሮው ማኅበራዊ ብቻ ሳይሆን፣ሐሳቡን በነፃነት የመግለጥ መብት ይዞ የተወለደ ነው። ማኅበራዊነቱን”…
Read 759 times
Published in
ነፃ አስተያየት