ነፃ አስተያየት
ጳጉሜ 1 “የመሻገር ቀን” ነው። መሻገር? ደግሞ ወዴት ነው የምንሻገረው? እየተሻገርን ዕድሜ መጨመር ብቻ ምን ዋጋ አለው? በቅንነት እንየው ከተባለ ማለቴ ነው።ጳጉሜ 2 “የሪፎርም ቀን” ሆኗል። “ፎርም” በመቀየር ብቻ የት ይደረሳል? ቅርጹ ሌላ፣ ውስጡ ሌላ! እንዲህ ሲባል ግን በቅንነት እንጂ…
Read 485 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያና የኤርትራ ጉዳይ፣ የሁለቱ ሀገራት የውስጥ ጉዳያቸው ብቻ ሳይሆን፣ የበዛ የውጪ ሀገራት ተፅእኖ ያለበት ነው፡፡ አረቦች ኢትዮጵያን ለማዳከም ሲሉ፣ የኤርትራ አማፅያንን በገንዘብ፤ በወታደራዊ ስልጠና እና በጦር መሳሪያ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በሁለቱ ሀገራት መሃል (ከመገንጠሉ በፊትም ሆነ በኋላ) ፀንቶ የዘለቀው ችግር መሰረቱ…
Read 927 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአሜሪካ የፌደራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) ሰሞኑን መግለጫ ሰጥቷል። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ የተፈጸመው ከ7 ሳምንታት በፊት ነው። ኤፍቢአይ ተጨማሪ የምርመራ ውጤት ወይም አዲስ መረጃ አግኝቶ ይሆን?ይመስላል። ግን አይደለም። ከቁጥር የሚገባ አዲስ ግኝት የለም ብሏል - ቢቢሲ በሐሙስ…
Read 578 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያ ውስጥ በዓመት 60 ሚሊዮን ዶሮዎች ለምግብነት ይቀርባሉ።አንድ የአሜሪካ ኩባንያ በየሳምንቱ 55 ሚሊዮን ዶሮዎችን ለምግብነት ያቀርባል።የፋኦ መረጃ እንደሚያሳየው፣ ኢትዮጵያ ውስጥ በዓመት ለምግብ የሚውሉ ዶሮዎች 60 ሚሊዮን ናቸው። አንድ ዶሮ ማለት ኢትዮጵያ ውስጥ በአማካይ 800 ግራም ሥጋ ማለት እንደሆነም መረጃው ይገልጻል።…
Read 1234 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(የኢዜማ የቀድሞ ዋና ጸሐፊ)ከጥቂት ሳምንታት በፊት፣ የቀድሞ ኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ዋና ጸሐፊ አቶ አበበ አካሉ ከሃላፊነታቸው በገዛ ፈቃዳቸው መልቀቃቸው ይታወሳል። የለቀቁበትን ምክንያት ለፓርቲው ባስገቡት የመልቀቂያ ደብዳቤ ላይ ሲገልጹ፣ ከፓርቲው አቋምና አካሄድ ጋር “ባለመስማማታቸው” መሆኑን ጠቅሰዋል። አቶ አበበ ከአዲስ…
Read 863 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ለመክፈት የሚፈልጉ የስራ ፈቃድ ማመልከቻ እንዲያቀርቡጥሪ ያደረገው ነሐሴ 3 ቀን 2016 ዓ.ም.ነበር። በዚህም ጥሪው በአገር ውስጥም ሆነ ውጭ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን፣ የሌላ አገር ዜግነት ያላቸው ትውልደኢትዮጵያውያን ማመልከቻውን ማቅረብ እንደሚችሉ መግለጹ አይዘነጋም። የግል የውጭ…
Read 1026 times
Published in
ነፃ አስተያየት