ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቦክስ ሳምንታዊ የገቢ ደረጃ ሰሞኑን አንደኛ ደረጃ የያዘው ሊያም ኔሰን በመሪ ተዋናይነት የተሳተፈበት “ዘ ግሬይ” ሲሆን በሰሜን አሜሪካ 24.7 ሚሊዮን ዶላር አስገኝቷል፡፡ ፊልሙ ሰው ከተፈጥሮ ጋር የሚያደርገውን ትንቅንቅ የሚተርክ ፊልም ነው፡፡ በሳምንቱ መጨረሻ ላይ 12 አዳዲስ ፊልሞች ለእይታ የበቁ ሲሆን…
Read 1525 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሮበርት ዲኔሮ ከሲኒማው ዓለም እየተገለለ ዝናውም እየተሸረሸረ መምጣቱን ዘ ሂንዱስታን ታይምስ ዘገበ፡፡ የ68 ዓመቱ ዲኔሮ በመሪ ተዋናይነት የሚሰራበት ‹ኤን ዋይ 22› የፖሊስ ምርመራ ድራማዊ ፊልም ከወር በኋላ በሲቢኤስ ጣቢያ በተከታታይ መቅረብ ይጀምራል፡፡ በተዋናይነት ፤በፕሮዲውሰርነትና በዲያሬክቲንግ ስራዎች የረጅም ጊዜ ልምድ ያለው…
Read 1211 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሶማሊያዊው ድምፃዊ ካናን ‹ዌቪንግ ዘፍላግ› በተሰኘው ታዋቂ ዘፈኑ ለአሜሪካ ፕሬዝዳንት ምርጫ ሪፐብሊካን ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩት ሚት ሮምኒ ለቅስቀሳ መጠቀማቸውን እንዳወገዘ ኒውዮርክ ታይምስ አስታወቀ፡፡ ሚት ሮምኒ ባለፈው ሰሞን የሪፐብሊካን ፓርቲን በመወከል በፕሬዝዳንት እጩ ሆነው ለመቅረብ ባደረጉት ቅስቀሳ የካናንን “ዌቪንግ ፍላግ” በማጀቢያ…
Read 1234 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 04 February 2012 12:21
“አትላስ ሽረግድ” ክፍል ሁለት ፊልም ይሰራል
Written by ግሩም ሰይፉ girumsport@gmail.com
በአየን ራንድ የልቦለድ ታሪክ “አትላስ ሽረግድ” ላይ የተሰራው ክፍል ሁለት ፊልም በአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዋዜማ ለእይታ እንደሚበቃ ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር አስታወቀ፡፡ ፊልም ሰሪዎቹ እቅዳቸውን ያስታወቁት የአየን ራንድን 107ኛ ዓመት ልደት ሰሞኑን ሲያከብሩ ነው፡፡ የፊልሙ የመጀመርያ ክፍል በሃያሲዎች ዘንድ ተቀባይነቱ ያነሰ…
Read 1272 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ድምፃዊት፣ ተዋናይና ሞዴል ሳያት ደምሴና ጋዜጠኛ ሰይፉ ፋንታሁን በዘገባ ስም ማጥፋት ተመስርቶ የነበረ ክሳቸውን በሽምግልና ጨርሰናል በዚህም ጉዳዩ ፍርድ ቤት ደርሶ ስንከራከርበት ብንቆይም ለሌሎች ወገኖች የሚያስተላልፈው መልእክት ይኖራል በማለት በሽምግልና ጨርሰናል ብለዋል፡፡ ከትናንት ወዲያ ጠዋት በሐርመኒ ሆቴል በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ…
Read 1766 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጋዜጠኛና ደራሲ ካሳ አያሌው ካሳ የተዘጋጀው “ተልዕኮ ምጽአት” ረዥም ልቦለድ መጽሐፍ በመጪው ሐሙስ ምሽት በኢትዮጵያ ሆቴል ይመረቃል፡፡ ከማክሰኞ ጀምሮ ገበያ ላይ በሚውለው መጽሐፍ ምርቃት ላይ የመንግስት ኮሙኒከሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር አቶ በረከት ስምኦን እና በሚኒስትር ማዕረግ የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን ዋና…
Read 1660 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና