Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Saturday, 01 December 2012 11:51

ካምፓስና ህይወት

Written by
Rate this item
(32 votes)
“ልጆች እኔ የሳይኮሎጂ መምህር ነኝ:: እያንዳንዳችሁ በአሁኗ ሰአት ምን እያሰባችሁ እንደሆነ፣ ምን አድርጋችሁ እንደነበር ፣ ከፈለጋችሁም ቁርሳችሁን ምን በልታችሁ እንደመጣችሁ ልነግራችሁ እችላለሁ:: ማነው የሌላ ሰው ስም የጻፈው? ...ጆሮህን ጠምዝዤ ሳላወጣህ ራስህ እኔ ነኝ ብለህ ውጣ!!!” ልቤ ድው ድው ማለት ጀመረ::…
Rate this item
(1 Vote)
“ማጆሪስ”ን እንዳነበብኩት“ይህ ትውልድ በራሱ ላይ ነው ያመጸው……” የሚለውን የአንድ ዶክተር ንግግር ሳነብ ወዳለፈው ዘመን ትውልድ ማንነትና ምንነት መመልከት እፈልጋለሁ፡፡ ጠጅና ጮማ የቀፈት መሙያ መሆኑ ታምኖበት የምቾትና የባለጸግነት መለያ በሆነበት በዚያ ዘመን ጥቂቶች ፊደል መቁጠር ጀምረው ነበር፡፡ ፊደል ከቆጠሩት ጥቂቱ ነፍስ…
Saturday, 24 November 2012 12:04

አርሰናል 3 ፉልሃም 3 ፉልሃም

Written by
Rate this item
(5 votes)
ምስራቅ በለሳ/ሰሜን ጐንደር/መቼም ሰው ለስራ ጉዳይ ብሎ የማይገባበት ቦታ የለምና፤ እኔም ለዚሁ እንጀራዬ ብዬ ወደ ሰሜን ጐንደር ካቀናሁ ሶስተኛ ሳምንቴን ያስቆጠርኩ ሲሆን የምስራቅ በለሳ ወረዳ ዋና ከተማ በሆነችው ጉሃላ የስራዬ መደምደሚያ ወረዳ ስትሆን ወረዳዋ ከምእራብ በለሳ ተገንጥላ ራሷን የቻለች ወረዳ…
Rate this item
(7 votes)
ጠዋት ሁለት ሰአት ከመሆኑ በፊት ሚኪሊላንድ ጐዳና እየተባለ በሚጠራው ከውሃ ልማት ቁልቁል ወደ ቺቺኒያ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ አብዛኞቹ ልጅ እግር የሆኑና አዳዲስ ፖስፖርት በእጆቻቸው የያዙ ወጣት ሴቶች አልፎ አልፎ የሚያገኙትን ሰው “አዲሱ ጋምካ” በየት ነው?” በማለት እየጠየቁ ይጓዛሉ፡፡ ወደ መካከለኛው…
Rate this item
(5 votes)
መቃብረ ነገሥት ወሰማዕታትየአርሊንግተን ብሔራዊ መካነ መቃብር በዩናይትድ ስቴስት፣ የዌስት ሚኒስቴር አቤይ መካነ መቃብር በብሪታንያ፣ የታላላቆቻቸው ዘላለማዊ ማረፊያ እንደሆነ ሁሉ በኢትዮጵያም የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የንጉሣዊ ቤተሠቦች፣ የአርበኞች እንዲሁም፣ የሐይማኖት እና የወታደራዊ ባለሥልጣናት ዘላቂ የእረፍት ሥፍራ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡…
Saturday, 17 November 2012 11:15

ያልጠለቀችው የቀብሪ ደሃር ፀሐይ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ከሠላሣ ስድስት ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ ምሥራቃዊ ምድር የሃዘን፣ የሥቃይና የመከራ ምድር ሆኖ ነበር፡፡ ገና በክረምቱ መግቢያ ወቅት የዚያድባሬ መንግስት ወታደሮች በዶሎ፣ በቡሬና በጐዴ ከተሞች ላይ ወረራ አካሄዱ፡፡ ህፃናት፣ ሴቶችንና አቅመ ደካማ አረጋውያንን ሣይቀር እየገደሉ ከተሞቹን ተቆጣጠሯቸው፡፡በምሥራቃዊው የአገሪቱ ክልል አካባቢ ውጥረቱ…