ህብረተሰብ
ግርማ በዳዳ ለወራት የቀን ቅዠት የሌሊት ህልም ሆናበት የከረመችውን የደቡብ አፍሪካን መሬት እግሩ እንደረገጠ የተሰማውን ደስታ በቃላት መግለጽ አዳጋች ነው፡፡ በተለይ የዋና ከተማዋ የፕሪቶሪያ ውበትና ዘመናዊነት ገነት የገባ ያህል እንዲሰማው አድርጐት ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ጉድና ጅራት በስተኋላ ነው እንደሚባለው ይህ…
Read 1889 times
Published in
ህብረተሰብ
(ካለፈው የቀጠለ) ባለፈው ሳምንት በዚሁ ርዕስ ስለ አብቹ ማንነት፣ የት ተወልዶ የት እንዳደገ፣ ገና የ16 ዓመት ጉብል ሳለ ስለፈፀመው ተዓምራዊ ጀብዱ፣ በንጉሡና በራሶች ዘንድ ስጋት ሆኖ ስለመታየቱ፣ የጣሊያኖችንም ሆን የባንዳዎችን ቅስም እየሰበረ ወደፊት ስለመገስገሱ፣ ከማይጨው ሽንፈት በኋላም የሚወደውን አለቃውንና ጓደኛውን…
Read 1243 times
Published in
ህብረተሰብ
አብቹ የ16 አመት ጉብል ነው፤ ግን ደግሞ የራስ ዳሽንን ያህል ግዙፍ ታሪክ ባለቤት፡፡ ግን ደግሞ ተንኮል፣ ግብዝነትና ቅናት በወለዱት ከንቱ አስተሳሰብ የሰናፍጭ ቅንጣት ያህል ቦታ ያልተሰጠው ምስኪን ጀግና! አብቹ በቼኮዝሎቫኪያዊው ጸሐፊ አዶልፍ ፓርለሳክ ብዕር በአጭሩ እንዲህ ይገለፃል፡፡አብቹ የተወለደው በ1912 ዓ.ም…
Read 2305 times
Published in
ህብረተሰብ
“እውነተኛውን የክርስቶስ መንፈስ በሰራተኛው አመፅ ውስጥ ታገኙታላችሁ”መንፈስን በሚያነቃቁ ወይም ሰብዕናን በሚያበለፅጉ መፃህፍቱ ተጽእኖ መፍጠር እንደቻለ የሚነገርለት አሜሪካዊው ፀሐፊ ዋላስ ዲ.ዋትልስ ከሞተ ወደ አንድ ክ/ዘመን ገደማ አስቆጥሯል፡፡ መንፈስ አነቃቂ ሥራዎቹ ግን ዛሬም ድረስ በአድናቆት ይነበባሉ፡፡ ሥራዎቹ ለብዙዎቹ የዛሬው ዘመን የስኬት መፃሕፍት…
Read 3109 times
Published in
ህብረተሰብ
“ፊዚክስ ከግሪክ ፍልስፍና የመጣ ነው”የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጆኪም ሔርዚግ፤ ንግግር ፊዚክስን ከማውቀው በላይ እንዳውቀው ያደረገኝ ነው፡፡ እነሆ፡- “ዛሬ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ በርካታ የሥራ ባልደረቦቼን በማየቴ ደስታና ኩራት ይሰማኛል፡፡ ውድ ዶክተር ሙሉጌታ በቀለ፤ የኢትዮጵያ ፊዚክስ ባለሙያዎች ማህበር ሊቀመንበር፤ ውድ አቶ ገብሬ፤…
Read 3071 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሴባስቶፖል መድፍ እስከ ህዳሴ ሄሊኮፕተርበሚፅፏቸውና በየመድረኩ በሚያቀርቧቸው ንግግሮች ላይ በሚያነሱት አነጋጋሪ ሃሳብ የሚታወቁት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም፤ “የክህደት ቁልቁለት” በሚል ርእስ በ1996 ዓ.ም ባሳተሙት መፅሐፍ ውስጥ፤ አገራችን ኢትዮጵያ አልላቀቅ ስላላት ችግር፣ ምክንያቱና አዙሪቱ እንዲህ ፅፈዋል፡-“በ1860 አፄ ቴዎድሮስን ሊወጋ የመጣው በናፒየር የሚመራው…
Read 4394 times
Published in
ህብረተሰብ