ህብረተሰብ
“--አንዳንድ ተመሳሳይ ፕሮግራሞች በቴሌቪዥን አይቻለሁ። አቀራረባቸው ግን “የትግል” አይነት ነው። ጋዜጠኛው ዓይኑን አፍጥጦ፤ አንገቱን አስግጎ፤ ተጠያቂውን “አንተ ሌባ ዛሬ እጄ ላይ ጣለህ!” አይነት ጥያቄ ይጠይቀዋል።--” ብሶተኛ ይደውላል --- “ሃሎ ሸገር ነው?” ---- ግርምሽ ይመልሳል --- “አዎ - ማንን ምን እንጠይቅልዎ?”…
Read 8274 times
Published in
ህብረተሰብ
“ወንድ ትወድዳለች፡፡ የመዉደዷን ያህል ግን የተሳካለት የሚባል የፍቅር አጋጣሚ የላትም፡፡ የቀረቧት ወንዶች ሁሉ ባለአሮጊት እናቶች -አፍቃሪነት ሳይሆን የዘር ግንድ የማወፈር ተስፋ የተጣለባቸዉ፡፡ ያለሳቅ - ያለዕንባ - ያለፍቅር ልጅ የመፈልፈል ሕልም የሰነቁ፡፡--” ክፍል ሦስትየእንስታዊነት ሂስ አንድ ማኅበረሰብ እንስታዊነትን (feminine) እና ተባዕታዊነትን…
Read 5870 times
Published in
ህብረተሰብ
አሁን ባለንበት በሰለጠነው ዘመን ወደ ሁለንተናዊ ዕድገት የምናደርገውን ጉዞ ግምት ውስጥ በማስገባት እንደ አንድ ዜጋ ስለ ጅሎች እና ብሔረተኞች ውይይት መጀመር በጣም የሚያሳዝን ነገር ነው። ነገር ግን ወደድንም ጠላንም ዛሬ በዓለማችን ውስጥ እነዚህ አስተሳሰቦች ህያው መሆናቸው አሳዛኝ እውነታ ነው፡፡ ከሁሉ…
Read 12328 times
Published in
ህብረተሰብ
“እኛ የግዮን ጥንስሶች - የወይን ፍሳሽ ባለቤቶች - - ጠጥተን - ሰካራም ሳይሆን ራሱን ስካርን ነዉ የምንሆነዉ … ስካርን ስንሆን ደግሞ - መርሳት የሌለብንን ዘንግተን - መርሳት የሚገባንን አስታዉሰን - - ማወቅ የማይገባንን አዉቀን እንገኛለን …” (ክፍል ሁለት)፪. የዮሐንስ ሐሳቦችልብወለድን…
Read 1377 times
Published in
ህብረተሰብ
“--ጦርነቱ ብቻ ሳይሆን በወቅቱ ረሃብም የአብዛኞቹን ናይጄሪያውን ህይወት ቀጥፏል። በህወሃትተለዋዋጭ ስግብግብ ፍላጎት በተቀሰቀሰው ጦርነት፣ ሀገራችን ከናይጄሪያ የባሰ መመሰቃቀልእየደረሰባት መሆኑን መገመት ነብይነትን የሚጠይቅ አይሆንም፡፡--”እ.ኤ.አ በ1960 ናይጄሪያ ከዩናይትድ ቅኝ ግዛት ኪንግደም ነፃ ሆነች። እንደ ሌሎች ብዙ ከቅኝ ግዛት ነፃ የወጡ አዲስ የአፍሪካ…
Read 9346 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 01 October 2022 12:42
ዝክረ - ማዲንጎ አፈወርቅ “ሥራዬ የወርቃማውን ዘመን ደረጃ እንዲይዝ ጥሬአለሁ”
Written by Administrator
(ድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ሦስተኛ አልበሙን ሲያወጣ የዛሬ 7 ዓመት ከአዲስ አድማስ ጋር ያደረገው ቃለ ምልልስ)በባህር ዳርና በአዲስ አበባ ከ15 ዓመታት በላይ በምሽት ክበቦችሰርቷል፡፡ “ስያሜ አጣሁላት” በሚለው የመጀመሪያ አልበሙ ከህዝብ ጋርየተዋወቀው ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ፤ሦስተኛ አልበሙን (ስወድላት) ሰሞኑንለቋል፡፡ በአዲሱ ስራውም ስለ ሃገር፣ስለ…
Read 3981 times
Published in
ህብረተሰብ