ህብረተሰብ
(ካለፈው የቀጠለ) የዛሬውን የጅማ የጉዞ ማስታሻ ደሞ፤ ለጅማ ዩኒቨርሲቲና ለምርቃት መታሰቢያ በፃፍኩት ግጥም ልባርክ፡፡ አንድ ለእናቱ…አንድ ለአባቱ…አንድ ለአገሩ አንድ ለእናቱ አንድ ለአባቱ አንድ ለአገሩ በወለደው ልጅ ኩሩ ለእናቱ አንድ፣ ለአባቱ አንድ፣ ለአገሩ አንድ አሮጌ ከተማ ማህል፣ እንደ አዲስ እሳት የሚነድ…
Read 2712 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሐምሌም ገባ፣ መስከረምም ጠባ፣ ሌላ ዓመትም ሽው ብሎ ሄደ…ይኸው ሆኗል ነገራችን-- አሮጌ ዓመት መሸኘት አዲስ ዓመት መቀበል፡፡ ‘አምና ከዘንድሮው እየተሻለ’… ከተረት አያልፍም ያልነው ነገር ሁሉ እውነት እየሆነ ይኸው እዚህ ደረስን፡፡ ስሙኝማ…ዘንድሮ ባህል እየሆነ እንደመጣው…አለ አይደል…ለአንድዬ አቤቱታ በማድረግ ከዓለም…
Read 2059 times
Published in
ህብረተሰብ
ካለፈው የቀጠለ “ወርቅ”ም በለው “ሳንቲም” መዝሙሩ እንደሆነ ያው ነው! ባለፈው ሳምንት ባቀረብኩት “ሰኔ 30 እና የእኛ ተማሪነት” የሚል ፅሁፍ ላይ አስተያየት ለመስጠት የፈለገ ወዳጄ ስልክ ደወለልኝ፡፡ “የሆነ ነገር አሳስተሃል” አለኝ፡፡ “ምን አይነት ነገር?” ጠየቅኩት፡፡ “የመዝሙር ግጥም” መለሰልኝ፡፡ “ምን የሚለው መዝሙር?”…
Read 7114 times
Published in
ህብረተሰብ
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ እለት 2390 ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ በክብረ በዓሉ ላይ እንገኝ ዘንድ በተጋበዝነው መሰረት በዋዜማው ወደዚያው ሄጄ ነበር፡፡ የተማሪዎች ምረቃ ብቻ ሳይሆን ለፕሮፌሰር ገቢሳ እጀቴ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጥቷል፡፡ የክብር እንግዳ የነበሩት ክቡር አቶ ሙክታር ከድር የኢፌዲሪ የጠቅላይ…
Read 2943 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ይቺን ታሪክ ስሙኛማ…ቄሱ ለቤተክርስትያን ማሠሪያ ተብሎ ከተሰበሰበ ገንዘብ ላይ የተወሰነውን ይገነድሳሉ፡፡ ታዲያላችሁ…ወደ አካባቢው አቡን (ስም መጥቀስ ምን ያደርጋል!) ይሄዱላችሁና “አባቴ፣ በጣም ትልቅ ኃጢአት ሠርቻለሁ፣” ይሏቸዋል፡፡ አቡኑም ምን አይነት ኃጢአት እንደሠሩ ቄሱን ይጠይቋቸዋል፡፡ ቄሱም “ለቤተ ክርስትያን ማሠሪያ ከተሰበሰበው ገንዘብ…
Read 2529 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአዘጋጁ፡- ሰኔ 9 ቀን 2004 ዓ.ም በጥበብ ገፅ ላይ ለንባብ የበቃው “ቄሳር እና ብርሃኑ ድንቄ” የተሰኘ መጣጥፍ፡፡ ፀሃፊ ባየህ ኃይሉ ተሰማ ሲሆን የተለያዩ ፅሁፎችን ለጋዜጣችን በማቅረብ ይታወቃል፡፡ ከፅሁፉ ጋር ስሙ ሳይጠቀስ በመቅረቱ ፀሃፊውንና አንባቢያንን ይቅርታ እየጠየቅን በዚህ አጋጣሚ ፀሃፊው ለሚያቀርባቸው…
Read 4234 times
Published in
ህብረተሰብ