ህብረተሰብ
ህይወት፤ ታሪክ ሲሆን የሚቀንሰውና የሚጨምረው ነገር ይኖራል፡፡ ይህ ጽሑፍ የጉዞ ማስታወሻ ነው፡፡ ስለዚህ የታሪክ የመጀመሪያ ረቂቅ ተደርጎ ሊታሰብ ይችላል፡፡ የታሪክ ረቂቅ ከሆነ፤ የሚቀንሰውና የሚጨምረው ነገር ይኖራል፡፡ ሆኖም በእኔ በኩል፤ የመጨመሩና የመቀነሱ ጉዳይ ከይዘት ጋር የተያዘዘ አይደለም፤ ከስሜት እንጂ፡፡ አሁን የምጽፈው…
Read 2592 times
Published in
ህብረተሰብ
ክፍል 2 የልብ ወለድ ደራሲው አዳም ረታ፤ ልክ እንደ በዕውቀቱ ስዩም የማደንቀው ውድ የሀገሬ ፀሐፊ ነው። የዚህ ደራሲ ስም በተነሳ ቁጥር በብዙዎቻችን ምናብ ፈጥኖ የሚመጣው የእንጀራው “Metaphor” ጉዳይ ነው፡፡ በአንድ ወቅት የደራሲ አዳም ረታ የ”መረቅ” መጽሐፍ የምርቃት መርሃግብር ላይ በተካሄደ…
Read 9814 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሰው ማፍጠኛ ብቻ ሳይሆን ማቆሚያም ያስፈልገዋል” አንድ ሊቅ እንዲህ ይመክሩ ነበር፡፡ ሰው ለዕውቀት የተሰጠ፣ ለትግል የሠለጠ፣ ለመሪነትም የተመረጠ ይሆን ዘንድ ከሦስት ዓይነት ወዳጆች ጋር መዋል አለበት ይላሉ፡፡ አንድም ከእርሱ ከሚበልጡ፣ አንድም ከእርሱ ከሚስተካከሉ፣ አንድም ደግሞ ከእርሱ ከሚያነሱ፡፡ለአንድ ሰው እነዚህ ሦስት…
Read 7245 times
Published in
ህብረተሰብ
የበዕውቀቱ ስዩምን “ከአሜን ባሻገር” የመጀመሪያ እትም ለማግኘት ባለመቻሌ ሁለተኛው እስኪታተም በከፍተኛ ጉጉት ስጠባበቅ ቆየሁኝ፡፡ ስለ መጽሐፉ የተሰነዘሩ ሙገሳዎች (ለምሳሌ አዲስ አድማስ ጥር 14 እና የካቲት 5 ቀን 2008 እትሞች) ጉጉቴን ጨመሩት። ከብዙ ያልተሳኩ የመጽሐፍት በረንዳ ጉብኝቶች በኋላ መጽሐፉ የካቲት አጋማሽ…
Read 9516 times
Published in
ህብረተሰብ
በአለም ላይ ጣራና ግድግዳ በሚሊዮኖች የሚሸጥባት አገር አዲሳባ ብቻ ትመስለኛለች! ጆሮ አልሰማ አይል፡፡ በቅርብ የማውቃቸው ሠዎች አዲስ አበባ የሚገኝ መኖሪያ ቤታቸውን በ25 ሚሊዮን ብር ቸብ አድርገው፣ አሁን ቀለል ባለ ዋጋ ሌላ መኖሪያ ቤት እያፈላለጉ ናቸው አሉ፡፡ ቀለል ያለ ዋጋ ስንት…
Read 2615 times
Published in
ህብረተሰብ
ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ፍጥነት እየቀነሱ መጥተው የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸውን በኦሮሚያና ደቡብ ክልሎች ውስጥ የሚገኙትን የስምጥ ሸለቆ ሃይቆች፣ ከሞት የመታደግ ዓላማን አንግቦ የተንቀሳቀሰው የኪነጥበብ ባለሙያዎችንና የሚዲያ አባላትን ያካተተው ቡድን፤ ጉዞውን የጀመረው ከአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ ላይ ነበር፡፡ ጉዞውን ያዘጋጁት…
Read 1877 times
Published in
ህብረተሰብ