ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
“--ሌላው የአብዮቱ ትልቁ ‘ውጤት’ ደግሞ በተለይ አዲስ አይነት ማህበራዊ ስርዓትና ግንኙነት እንዲፈጠር ማስቻሉ ነው፡፡ይህአዲሱ ማህበረ-ፖለቲካዊ ስርዓት በተለይ ከ1983 ዓ.ም ጀምሮ ዘውግን (ethnicity) መሰረት ያደረገ የፖለቲካ አደረጃጀት ያዋቀረሲሆን፤ ይህም በ66ቱ አብዮት ከፍተኛ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች መካከል ዋነኛው ተተግባሪ ለመሆን ችሏል፡፡--”የ1966ቱ የየካቲት…
Rate this item
(3 votes)
ስብሃት በሞት ወሸባ ከተቀነበበ አስራ ሁለት ዓመታትተቆጠሩ……. …… የካቲት 12 ቀን 2004 ዓ.ም።አንዳንዴ……. ……….. ሞት ጉዝጓዝ ነው ይሆን? በጉዞ የታከተ አካል የሚያሳርፉበት? መባተል፣መወዝወዝ፣ መናወዝ… የሚያበቃበት?..... አንዳንዴ የጫካ ነዋሪዎቹ ፍጥርጥር፣ እንደየ ተፈጥሮ ህግጋቱ ሲከናወን እመለከታለሁ። አዳኝ፤ “አብላኝ!” አብላኝ! የሚልበቱ፤ ታዳኝ “አውጣኝ!…
Rate this item
(2 votes)
የኢትዮጵያ ሚዲያ በዘውድ እና በጎፈር የተለያየ መልክ አለው፡፡ ‹‹ማሞ ሌላ፣ መታወቂያው ሌላ›› ማለት ይቻላል፡፡ ገና በማለዳው፣ የጋዜጠኝነት መምህሬ አብዲ ዓሊ የነገረኝ ነገር ሌላ፤ በሜዳው ያየሁት ሌላ ሆኖ ተቸግሬ ነበር፡፡ በኢትዮጵያ ሚዲያ ጎዳና ስጓዝ፣ መጀመሪያ ያንኳኳሁት የህትመት ሚዲያውን በር ነበር፡፡ የአንድ…
Monday, 19 February 2024 08:08

ኑሮ ዘለሰኛ!

Written by
Rate this item
(2 votes)
እዩት እዚያ ማዶ ብርሃን ያድላሉ፣አሁን እኔ ብሄድ አለቀ ይላሉ፤ሃያሲ አብደላ ዕዝራ እየመላለሰ የሚተነትነው የልመና ግጥም ነው። ግጥሙን መላልሶ ይወርደውና አይኖቹን ጨፍኖ ይማልላል። “አየህ? አየህልኝ?... እዚህ ግጥም ውስጥ በግልፅ ሳይሆን ተሸፋፍኖ፣ ተከዳድኖ የቀረበ አንዳች ጭብጥ አለ። ዕጣ ፈንታ!! አየህ እንዴት እንደተንኳሽ?…
Saturday, 10 February 2024 09:59

ደራሲን በፀፀት!

Written by
Rate this item
(3 votes)
ደራሲ በሥራው እንጂ በሥሩ እና በዘሩ አይቀጥል ይሆን? …… ይሄን ያሰብኩት አንድ ሰሞን የሞከርኩት ሁሉ እየከሸፈ ስላዳገተኝ ነበር፡፡ ሙከራዬ አንዳንድ ደራሲዎች ሥራዎቻቸው ከታተሙ የዘገዩ እና ከአንባቢያን ዘንድ የጠፉ መሆናቸውን ከመታዘብ ይጀምራል፡፡ እና ምን ይደረግ ይሆን? በተለይ እኔ ምን ይጠበቅብኛል? አወጣሁ…
Rate this item
(1 Vote)
- አያቴ እንደሽልማት ታሪክ ትነግረኝ ነበር…- “ተራሮች የሚለኩት ባስቀመጡት ታሪክ ነው”የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ ከባህል ዘፈን አቀንቃኙ ድምፃዊ አስቻለው ፈጠነ ጋር ያደረገችው ቃለ-ምልልስ የመጀመሪያ ክፍል በዕለተ ጥምቀት ለንባብ በቅቶ ነበር፡፡ ቀጣዩ ክፍል ባለፈው ቅዳሜ መውጣት ሲገባው በቴክኒክ ችግር ምክንያት…
Page 5 of 265