ህብረተሰብ
ዐርብ ታህሣሥ 3 ቀን 2007 ዓ.ም የመጀመሪያው የካይሮ ልዑካን ስብሰባ ተካሄደ፡፡ የመጀመሪያው የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ስብሰባ መሆኑ ነው፡፡ የስብሰባው መሠረታዊ ጉዳይ በኢትዮጵያና በግብፅ መካከል የዐባይ ግድብን በተመለከተ ዕምነት ማስረፅ ነው (Building Trust እንደማለት) ይህን ዕምነት ማስረፅ ማለት የአገራችንን ትልቅ ስዕል (The…
Read 1812 times
Published in
ህብረተሰብ
ለታላቁ የዓባይ ሕዳሴ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ብዙ መረጃዎችና ጉዳዮች እንደተነገሩ ይገባኛል፡፡ ይሁንና የሚባሉት ነገሮች ሁሉ ማለቂያ ያላቸው አይደሉም፡፡ መረጃዎቹ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በተደጋጋሚ በአንክሮ፣ በፍቅር፣ በልግስናና በታላቅ ኩራት የሚያዳምጧቸው፣ የሚያነቧቸውና የሚከትቧቸው እንደሆኑ ከልብ ማረጋገጥ ይቻላል፡፡ ሰሞኑን የታላቁን ሕዳሴቸው እንደሆኑ ከልብ…
Read 2931 times
Published in
ህብረተሰብ
“ምሳቸውን እያሰቡ እንዲማሩ አንፈልግም”በቅዱስ ሚካኤል ት/ቤቶች ለሰባት አመታት ያስተማረው ሳሙኤል ተስፋዬ፤ የት/ቤቱ ዳይሬክተር እንደነበረም ይናገራል፡፡ በመምህርነት ዘመኑ በድህነት አረንቋ ውስጥ ተዘፍቀው ምሳ ሳይመገቡ የትምህርት ገበታ ላይ የሚቀመጡ ህፃናትን ባያስተውልም ተወልዶ ባደገበት አራት ኪሎ ግን በድህነት የሚማቅቁና ሳይመገቡ ት/ቤት የሚሄዱ ህፃናት…
Read 2203 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሳምንት ጽሑፌ ስለ ቋንቋ በመጠኑ እንዲሁም የግዕዝ ፊደልና ቋንቋ ለካም የተሰጠ ጥንታዊና መሠረታዊ ሃብታችን እንጂ ሴማውያን ለአፍሪካ ማለትም ለኢትዮጵያ የሰጡት እንዳልሆነ በአጭሩ ለማሳየት ሞክሬአለሁ፡፡ ይህም ሀሳቤ ምሑራኑ በስፋት ተመራምረውበት ፈር የሚያሲዝና ከዘርፉ ጋር ያለንን ታሪካዊ ቁርኝት የሚያሳይ የጥናት ውጤት…
Read 4506 times
Published in
ህብረተሰብ
አሁንም አሶሳ ነኝ፡፡ የመጨረሻው ሰዓት ላይ! ስንጓዝ ውለን ደርሰን፤ በግድቡ ዙሪያ ምሣ አለ የተባለበት ቦታ ሰልፍ አለ፡፡ ረሀብ አለብን፤ ግርግር አለ፡፡ ምሬት በሽበሽ ነው፡፡ ምሳ ግን የለም፡፡ ሰው ወዲያ ወዲህ ይላል፡፡ በሚቀጥለው ፕሮግራም ይሄ ይሄ ነው የሚል አንዳችም ሰው አልተገኘም፡፡…
Read 1749 times
Published in
ህብረተሰብ
ሰሞኑን ጌታቸው አበበ የሚባሉ ጸሐፊ የአማርኛ ቋንቋን አስመልክቶ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በአራት ተከታታይ ክፍሎች ውይይት ሊከፍቱ የሚችሉና ቀላል የማይባሉ ጭብጦችን ለመፈንጠቅ ጥረዋል፡፡ በፊደል ላይ ዘመቻ ይቁም፣ አማርኛ የራሱ ፊደል አለውን?፣ የአማርኛ ፊደል ይሻሻል ማለት ተገቢ ነውን? እና ሌሎችንም ርዕሰ ጉዳዮች…
Read 11055 times
Published in
ህብረተሰብ