ነፃ አስተያየት

Rate this item
(4 votes)
ለአስራ ሰባት አመታት የዘለቀ እጅግ መራራና ፈታኝ የትጥቅ ትግል በማካሄድ ደርግን የገረሰሰው ኢህአዴግ፤እነሆ ላለፉት 23 ዓመታት ስልጣንን ተቆጣጥሮ ሀገሪቱን በመምራት ላይ ይገኛል። ኢህአዴግ ስልጣን ላይ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ በርካታ ፖለቲካዊ፣ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ተከናውነዋል። በፖለቲካው መስክ በተለይም የህዝቦችን ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች…
Rate this item
(7 votes)
ከአወሊያ ት/ቤት ጉዳይ በተያያዘ መንግስት ጣልቃ ገብቷል በሚል በተፈጠረው ብጥብጥ ሳቢያ በሽብርተኝነት ተከስሰው እንዲከላከሉ ብይን የተላለፈባቸው ተጠርጣሪዎች የተከሳሽነት ቃላቸውን መስጠታቸውን ቀጥለዋል፡፡፡፡ ባለፈው ሰኞ በዋለው ችሎት፣ ሼህ መከተ ሙሄ እና ሣቢር ይርጉ የተከሳሽነት ቃላቸውን ለፍ/ቤቱ ሰጥተዋል፡፡ በጠዋቱ ችሎት የተከሳሽነት ቃላቸውን ከ2…
Rate this item
(3 votes)
“መንግስት መረጃን በሞኖፖል በያዘበት ወቅት፣ስለ ፕሬስ ነፃነት ማውራት አይቻልም” ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ “ጋዜጦች የሀብታም መሆናቸው ቀርቶ ድሃ ተኮር የሚሆኑበትን ስልት መንደፍ ያስፈልጋል” ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ “የጋዜጣ ኢንዱስትሪው አልተዳከመም፤አዳዲስ ጋዜጦች እና መፅሔቶች እየታተሙ ነው” አቶ አንተነህ አብርሃም ከ1980ዎቹ አጋማሽ ጀምሮ የጋዜጣ…
Rate this item
(18 votes)
የአሜሪካ መንግሥት “የአፍሪካ ስኬታማ ወጣት መሪ” በሚል የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት መርጦ ለመሸለም ጥሪ ማድረጉን የፓርቲው ልሳን ጋዜጣ ባለፈው ሳምንት ዘግቧል፡፡ በሌላ በኩል ከአሜሪካ ኤምባሲ በኩል የተገኙ መረጃዎች የሰማያዊ ፓርቲ መሪ የተመረጡት የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት በየዓመቱ ለሚያዘጋጀው የሊደርሺፕ…
Rate this item
(3 votes)
4 የጥንቃቄ ምክሮች - ለመንግስትና ለኢህአዴግ አለማችን፣ ከዳር ዳር እየተናጠች ግራ ግብት ብሏታል። የነ ግብፅ እና ሶሪያ እልባት ሳያገኝ፤ ውዥንብር የበዛበት የዩክሬን ትርምስ ተጨመረበት። የዘመናችንን ቀውስ ፍንትው አድርጎ በሚያሳየው የዩክሬን ትርምስ ውስጥ፣ ዋናዎቹ ተዋናዮች አንጋፋ ፖለቲከኞችና ትልልቅ ፓርቲዎች አይደሉም። በሃይማኖትና…
Rate this item
(7 votes)