ነፃ አስተያየት
ባለፈው ሳምንት በአዲስ አድማስ ጋዜጣ፣ “ቴዲአፍሮ - የዘመኑ ጥቁር ሰው” በሚል ርእስ የቀረበው ፅሁፍ፣ “አጓጉል ውዳሴ” የበዛበት ቢሆንም፤ ፀሃፊው መመስገን አለባቸው። ከግርግር እንድንወጣ አግዘውናል። በአልበሙ ውስጥ የምናደምጠው “ሆይሆይታ” ያነሰ ይመስል፤ ሌሎች ግርግሮች ተጨምረውበት ስለ አልበሙ እንዳንወያይ ፋታ ነስተውን ቆይተዋል። አልበሙ…
Read 6652 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ወይዘሮ ሊስሎር ሳይረስ፣ ወደዚህ አገር ከመጡ ሁለት ዓመት ባይሞላቸውም የተለያዩ የኢትዮጵያን ክፍሎች ጎብኝተዋል፡፡ አምባሳደሯ ስለ ሁለቱ ሀገራት ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ ግንኙነቶች ሲናገሩ፤ በሰብአዊ መብት ጉዳይ ዙሪያ አስተያየት ተጠይቀዋል፡፡ ከ7 ሚ. በላይ ሰዎች ራሳቸውን እንዲችሉ ያደርጋል ተብሎ የተጀመረው…
Read 3420 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አንተ... ቴዲ አፍሮ ነህ ወይስ አፈወርቅ ተክሌ! እነሱም አላደረጉትም” ገና ወደ ግቢው ስገባ ታውቆኛል። የሆነ ችግር ተፈጥሯል። ሲሟሟቅ የሰነበተው የሰርግ ዝግጅት፤ ዛሬ ደርሶ ቅዝዝ የሚልበት ምክንያት የለማ። በእርግጥ፤ ሳቅና ጨዋታው፤ የሰርግ ዘፈን ጩኸትና ወከባው አለ። ሁሉም ሰው፤ አዲስ የተፈጠረ ነገር…
Read 3658 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የ54 ዓመቱ አሌክ ባልድዊን በተለያዩ የፊልም ስራዎች ተፈላጊ በመሆን ትኩረት መሳቡን ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ “ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር” እንዳስታወቀው፤ አሌክ ባልድዊን ከእንግሊዛዊው ኮሜድያን ራስል ብራንድ ጋር “ማን ዛት ሮክስ ዘ ክራድል” በተባለ የኮሜዲ ፊልም ስራ ላይ እየተሳተፈ ሲሆን ሁለቱ ተዋናዮች ከቶም ክሩዝ…
Read 2836 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ፍቱኑ መድሃኒት፤ የሳይንስና የነፃነት አስተሳሰብ ነው ነፃነትን ለሚሸረሽር መንግስት፤ አክራሪነት ፈተና ይሆንበታል በሃይማኖት ዙሪያ የሚታየው የአገራችን መንፈስ፤ በሚያስገርም ፍጥነት ጠረኑና ቀለሙ እየተቀየረ መጥቷል - ባለፉት አምስት አመታት። የሃይማኖት ነገር እንግዳ እስኪሆንብን ድረስ፤ አይናችንና አፍንጫችን ስር፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተለዋወጠ ያስደነግጠናል።…
Read 4192 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ዳያስፖራዎች በህልማቸው የሚያዩት ሚኒስትር አላቸው” አውሮፓና አሜሪካ ከአራት አመታት ወዲህ ያጋጠማቸው ከባድ የኢኮኖሚ ቀውስ የፈጠረባቸው መንኮታኮት” ለዘመናት ይዘውት የቆዩትን የአለም የኢኮኖሚና ብልፅግና መዘውር በከፍተኛ ፍጥነት እያደጉ ለመጡትና “ብሪክስ” በሚባል ዘመነኛ ምህፃረ ቃል ለሚጠሩት አገራት ለማስረከብ በቁዋፍ ላይ ናቸው፡፡ “ብሪክስ” የሚለው…
Read 3391 times
Published in
ነፃ አስተያየት