Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(3 votes)
ባለፈው ሳምንት በአዲስ አድማስ ጋዜጣ፣ “ቴዲአፍሮ - የዘመኑ ጥቁር ሰው” በሚል ርእስ የቀረበው ፅሁፍ፣ “አጓጉል ውዳሴ” የበዛበት ቢሆንም፤ ፀሃፊው መመስገን አለባቸው። ከግርግር እንድንወጣ አግዘውናል። በአልበሙ ውስጥ የምናደምጠው “ሆይሆይታ” ያነሰ ይመስል፤ ሌሎች ግርግሮች ተጨምረውበት ስለ አልበሙ እንዳንወያይ ፋታ ነስተውን ቆይተዋል። አልበሙ…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ወይዘሮ ሊስሎር ሳይረስ፣ ወደዚህ አገር ከመጡ ሁለት ዓመት ባይሞላቸውም የተለያዩ የኢትዮጵያን ክፍሎች ጎብኝተዋል፡፡ አምባሳደሯ ስለ ሁለቱ ሀገራት ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ ግንኙነቶች ሲናገሩ፤ በሰብአዊ መብት ጉዳይ ዙሪያ አስተያየት ተጠይቀዋል፡፡ ከ7 ሚ. በላይ ሰዎች ራሳቸውን እንዲችሉ ያደርጋል ተብሎ የተጀመረው…
Rate this item
(0 votes)
አንተ... ቴዲ አፍሮ ነህ ወይስ አፈወርቅ ተክሌ! እነሱም አላደረጉትም” ገና ወደ ግቢው ስገባ ታውቆኛል። የሆነ ችግር ተፈጥሯል። ሲሟሟቅ የሰነበተው የሰርግ ዝግጅት፤ ዛሬ ደርሶ ቅዝዝ የሚልበት ምክንያት የለማ። በእርግጥ፤ ሳቅና ጨዋታው፤ የሰርግ ዘፈን ጩኸትና ወከባው አለ። ሁሉም ሰው፤ አዲስ የተፈጠረ ነገር…
Rate this item
(0 votes)
የ54 ዓመቱ አሌክ ባልድዊን በተለያዩ የፊልም ስራዎች ተፈላጊ በመሆን ትኩረት መሳቡን ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ “ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር” እንዳስታወቀው፤ አሌክ ባልድዊን ከእንግሊዛዊው ኮሜድያን ራስል ብራንድ ጋር “ማን ዛት ሮክስ ዘ ክራድል” በተባለ የኮሜዲ ፊልም ስራ ላይ እየተሳተፈ ሲሆን ሁለቱ ተዋናዮች ከቶም ክሩዝ…
Rate this item
(1 Vote)
ፍቱኑ መድሃኒት፤ የሳይንስና የነፃነት አስተሳሰብ ነው ነፃነትን ለሚሸረሽር መንግስት፤ አክራሪነት ፈተና ይሆንበታል በሃይማኖት ዙሪያ የሚታየው የአገራችን መንፈስ፤ በሚያስገርም ፍጥነት ጠረኑና ቀለሙ እየተቀየረ መጥቷል - ባለፉት አምስት አመታት። የሃይማኖት ነገር እንግዳ እስኪሆንብን ድረስ፤ አይናችንና አፍንጫችን ስር፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተለዋወጠ ያስደነግጠናል።…
Saturday, 19 May 2012 10:18

እኔ “ሎካል ዜጋ” ነኝ!

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ዳያስፖራዎች በህልማቸው የሚያዩት ሚኒስትር አላቸው” አውሮፓና አሜሪካ ከአራት አመታት ወዲህ ያጋጠማቸው ከባድ የኢኮኖሚ ቀውስ የፈጠረባቸው መንኮታኮት” ለዘመናት ይዘውት የቆዩትን የአለም የኢኮኖሚና ብልፅግና መዘውር በከፍተኛ ፍጥነት እያደጉ ለመጡትና “ብሪክስ” በሚባል ዘመነኛ ምህፃረ ቃል ለሚጠሩት አገራት ለማስረከብ በቁዋፍ ላይ ናቸው፡፡ “ብሪክስ” የሚለው…