ነፃ አስተያየት
Saturday, 12 October 2013 12:41
“አዲሱ ፕሬዚዳንት ከኢህአዴግ ማዕቀፍ ወጥተው የራሳቸውን አሻራ ማኖር አለባቸው”
Written by ናፍቆት ዮሴፍ፤
እኛ ስራ እንሰራለን እንጂ ከኢህአዴግ ጋር አተካራ ውስጥ አንገባም - የተከበሩ አቶ ግርማ ሰይፉ ባለፈው ሰኞ ላለፉት 12 ዓመታት የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት በመሆን ያገለገሉት አቶ ግርማ ወልደጊዮርጊስ ተሰናብተው አዲስ በተመረጡት ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ተተክተዋል፡፡ በፓርላማ የአዲሱን ፕሬዚዳንት በእጩነት መቅረብ ተከትሎ…
Read 3238 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ልጅ እያለሁ ከአባቴ የመጽሐፍ ስብስቦች ውስጥ፣ “one step forward two steps back ward” የሚል ርዕስ የያዘ አንድ መጽሐፍ ትዝ ይለኛል፡፡ (አንድ እርምጃ ወደፊት እና ሁለት እርምጃ ወደኋላ እንደማለት ነው) ከልጅነቴ ጀምሮ የሚገርመኝ ርዕስ ነው፡፡ ከአእምሮዬ አለመጥፋቱ አይገርምም? አንድ እርምጃ ወደፊት…
Read 2623 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እዚሁ አዲስ አድማስ፣ አንድ ፀሐፊ “ዘመኑ የሴቶች ሆኗል” በማለት አስተያየቱን እንዳካፈለን ትዝ ይለኛል። አመት ሳይሞላው አይቀርም። ያኔ በለንደን ኦሎምፒክ ማግስት መሆኑ ነው። በኦሎምፒክ ውድድሩ ከተካፈሉት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች መካከል፣ የወርቅ ሜዳሊያ በማጥለቅ የታሪክ መዝገብ ውስጥ የሚሰፍር ታላቅ ጀብድ የሠሩት ሦስት አትሌቶች…
Read 2002 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ፕሬዚዳንቱ አልሰሩም የሚባለውን ይቃወማሉ ባለፈው ሳምንት እትማችን ተሰናባቹ ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ ወ/ጊዮርጊስ በስልጣን ዘመናቸው ምን ስኬቶችና ውድቀቶች ነበሯቸው በሚል የተለያዩ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትን፣ ምሁራንና የፕሬዚዳንቱን አማካሪ አነጋግረን ሰፋ ያሉ አስተያየቶችን ማስነበባችን ይታወሳል፡፡ አስተያየቱን ያነበቡትና ለ20 ዓመታት በታክሲ ሹፌርነት የሰሩት አቶ…
Read 4006 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ርዕሰ ብሔር በመሆን በሁለት ዙር ለ12 ዓመታት ያገለገሉት ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ፤ የስልጣን ዘመናቸው ሊያበቃ የቀራቸው ጥቂት ቀናት ብቻ ነው። ይሄም ሆኖ ግን ቀጣዩ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ማን ሊሆን እንደሚችል አሁንም ድረስ ፍንጭ አልተገኘም። የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት…
Read 8046 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያዊነት ግትርነት ከሆነ፣ አዎ ግትር ነኝ ደህና ተቃዋሚን ለመፍጠር ከልብ ከሆነ ጊዜ አይፈጅም አልዘፍንም እንጂ ሰው ሲዘፍን ለማየት የትም እገባለሁ በምርጫ 97 የቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ሊቀመንበር የነሩትና ከመኢአድ ሊቀመንበርነታቸው በቅርቡ የለቀቁት ኢንጂኒየር ሃይሉ ሻውል “ህይወቴና የፖለቲካ እርምጃዬ” በሚል ርዕስ የፃፉትን…
Read 2529 times
Published in
ነፃ አስተያየት