ነፃ አስተያየት

Rate this item
(2 votes)
#--ሌላው ግንዛቤ ሊቸረው የሚገባው ጉዳይ ፋኖ የሚለው ስያሜ ለአንድ ማህበረሰብ (ለአማራ) ብቻ የተሰጠ ስያሜ አለመሆኑ ነው፡፡ በውዴታ ወይም በገዛ ፈቃዱ ሀገሩንና ህዝቡን ከጥቃት ለማዳን የዘመተ አማራ፣ አፋር፣ ኦሮሞ፣ ሶማሌ፣ አገው፣ ቅማንት፣ ትግሬ፣ ሐረሪ፣ ሐመር፣ ሸክቾ፣ ማኤኒት፣ አኙዋክ፣ ጉሙዝ፣… ሁሉ “ፋኖ”…
Rate this item
(1 Vote)
ከሥርዓት አልበኝነት ጋር የተለማመደ ሰው፣ ምን ብሎ ይፎክራል? ላሜህን ጠይቁት። እንዲህ ይላል።“አንድ ሰው ቢያቆስለኝ፣ የሆነ ልጅ ቢጎዳኝ፣ ገደልኩትሰባት እጥፍ ነው የቃየን በቀልየላሜህ ደግሞ ሰባ ሰባት እጥፍ!ከጥንቱ ዘመን ይብሳል የጥፋታችን ክብደት። የጥንቱ ጥፋት፣ ከእውቀት እጦት ነው። ሕግ አይታወቅም ነበር። የዘመናችን ጥፋት…
Rate this item
(2 votes)
 በዚህ ሳምንት ትኩረት ላደርግበት የመረጥኩት ርእሰ ጉዳይ “ፋኖ” ነው። በቅድሚያ “ፋኖ” የሚለውን ቃል እና ጽንሰ ሃሳብ ምንነት ለማየት እንሞክራለን። “ፋኖ ማን ነው?” የሚለውንም በወፍ በረር እንቃኛለን፡፡ በ“ፋኖ” ላይ የሚነሱትን አወዛጋቢ አስተያየቶች እናወሳለን፡፡ አንዳንዶች ፋኖን እንደ ጃንጃዊድ ሚሊሻ አሸባሪ እንደሆነ ሲናገሩ…
Rate this item
(2 votes)
• የሕግ ሥርዓትና የስጋ ምግብ፣ በተመሳሳይ ጊዜ እንደተጀመረ ይገልጻል - የኖኅ ትረካ። • የስጋ ምግብ እስከዛሬ አልተቋረጠም። ቸል ሳይባል፣ እንደፀና ቀጥሏል። በአቅም ችግር፣ የስጋ ምግብ ሲርቀን ይቆጨናል። ዓመት በዓላችን ነው። • ሕግና ሥርዓትን ቸል ለማለት ግን፣ አጋጣሚና ሰበብ እናበዛለን። አዎ፣…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው ሳምንት በዚሁ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ “ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር፤ እባክዎ ልዝብ አምባገነን ይሁኑ!” በሚል ርእስ አጠር ያለች መጣጥፍ ማቅረቤ ይታወሳል፡፡ ጽሑፌን ያነበቡ አንዳንድ አንባቢያን፣ “ምን ተዓምር ተፈጠረና ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩን ‘ልዝብ አምባገነን ሁኑ’ የሚል ምክር ያቀረብከው? ደግሞስ ልዝብ አልከው፣…
Rate this item
(1 Vote)
 • በከልል አደረጃጀት ላይ የተለየ ሃሳብ ይዘን መጥተናል • መሬት የህዝብና የዜጐች ነው ብለን እናምናለን • የተለየ የቋንቋ ፖሊሲ ቀርፀናል አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ በምስረታ ላይ ነው - “የኢትዮጵያ ዜጐች ዲሞክራሲያዊ ድርጅት” ይሰኛል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠና አለማየሁ አንበሴ፣ ከፓርቲው የምስረታ አስተባባሪ…