Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
በአገሪቱ ውስጥ እየተካሄዱ የሚገኙት የ|ድራማ´ አይነቶች በርካታ ናቸው፡፡ |ድራማ´ ተባለ እንጂ የ|ፊልሙ ዘውግ´ በየመስኩ የሚታወቅ ነው፡፡ በአገር፣ በማህበረሰብ፣ በቤተሰብ፣ በግለሰብ ደረጃ እየቋጠረ ያለ የሚመስለው የጥፋት መንገድ አመራር አንስቶ ታች ድረስ ምን እየተሰራ እንደሆነ ግልፅ እያደረገው የመጣ ይመስላል፡፡ የሕገ ወጥ ድርጊቶች…
Rate this item
(0 votes)
አንድ ፓርቲ የገነነበት ፓርላማአሉታዊ፡- ፓርላማው በገዢ ፓርቲና ለስልጣናት የተዘጋጁ ህጎችን ብቻ ያፀድቃል፤ ሁሌም። ፓርላማ ለምን አስፈለገ?” ያሰኛል። አወንታዊ፡- በአለም ህዝብ ፊት “ፓርላማ የሌለው ኋላቀር አገር” ከምንባል ይሻላል።ቴሌ የመንግስት መሆኑአሉታዊ፡- ቴሌ በከፍተኛ ወጪ የተከላቸው የመንገድ ስልኮች በአብዛኛው አይሰሩም። የባከነው ከፍተኛ ገንዘብም…
Rate this item
(4 votes)
የቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን በዘመነኛ ስሙ ኢትዮ-ቴሌኮም በቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፍ በሐገራችን የሚሰጡ ማናቸውንም ግልጋሎቶች በብቸኝነት የሚሰጥም የሚነሳም ተቋም ነው፡፡ ተቋሙ ካለው ዘርፈ ብዙ ግልጋሎትና ጠቀሜታ አንጻርም ስሙ ግዘፍ ነስቶ ለዘመናት ዘልቋል፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሰጠን ባለው ዘመን አመጣሽ የቴክኖሎጂ አቅርቦት መንስኤነት…
Rate this item
(0 votes)
ስለ ዋጋ ንረትና ስለ ኑሮ ውድነት ስናወራ ስንት አመታችን? መሬት በራሷ ዛቢያ እየተሽከረከረችና ፀሃይን እየዞረች፤ እኛም በዋጋ ንረት እንዝርት እየሾርን፤ በኑሮ ውድነት ምህዋር እየዞረብን አመታት ተቆጠሩ፡፡ ቢሆንም ግን፤ ልንለምደው የቻልን አልመሰለኝም፡፡ ነጋ ጠባ፤ ቅሬታና ስሞታ፤ ተቃውሞና አቤቱታ፤ ምክርና ውትወታ ...…
Rate this item
(0 votes)
ሰነዶቼ ተሰርቀው በዊኪሊክስ ተሰራጩብኝ - የአሜሪካ መንግስትሰነዶቹ እውነተኛ ሰነድ መሆናቸው ያጠራጥራል - የኢቲቪ የህትመት ዳሰሳኢቲቪ ከዊኪሊክስ ጋር ፀብ ለመግጠም ሲንደረደር ያየነው በሰሞኑ የህትመት ዳሰሳ ፕሮግራሙ ነው፡፡ ከፀቡ ጋር አብሮ ሲነሳ የነበረው ጉዳይ፤ ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ስለ ሱዳን መንግስትና ስለ ፕሬዚዳንት…
Saturday, 10 September 2011 12:00

ታሪክን በስፖንሰር

Written by
Rate this item
(0 votes)
ታሪክያለፈውንለመገምገምየሚመጣውን በወጉ ለመተለም የሚያገለግላል የማኅበራዊ ሳይንስ መስክ ነው፡፡ የታሪክ ተመራማ ሪያን ወይም ጸሐፍቱ በልዩ ልዩ ምክንያቶች በተጽኖ ስር ሊወድቁ ስለሚችሉ ፍጹማዊ ወይም ትክክለኛ ታሪክ ለማግኘት አዳጋች ነው፡፡ ታሪክን ፍጹማዊ ማድረግ ባይቻል እንኳን ፍላጎቱና ገለልተኝነቱ ካለ የተለያዩ መረጃዎችን በመሰብሰብ፣ በማጥናት፣ ሚዛናዊነት…