ነፃ አስተያየት
Sunday, 09 July 2017 00:00
የዲሞክራሲ ጉዞ ምን ተይዞ?
Written by አስማማው ሃ/ጊዮርጊስ (በሀርቫርድ ዩንቨርስቲ፣ የበርክማን ክላየን ሴንተር፣ ሪሰርች ፌሎው)
(ካለፈው የቀጠለ)የሚዲያ (መገናኛ ብዙኃን) ብዝኃነትን በተመለከተ በዲሞክራሲ የተሻለ ልምድ ካላቸው የአፍሪካ አገራት ቀርቶ ታዳጊ ዲሞክራሲን እየገነቡ ነው ከሚባሉት አገራት አንፃር እንኳ እጅግ በጣም ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ስለሚገኘው የአገራችን የሚዲያ ነባራዊ ሁኔታ ባለፈው ሳምንት የተወሰኑ ነጥቦችን አውስቼ ነበር፡፡ ከዛው ሐሳብ በመቀጠል…
Read 1574 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የመዝገቦች መጨመር ዳኞች ላይ ጫና ፈጥሯል የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ችሎቶችን አጓታል የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ዳኜ መላኩ፤ ሰሞኑን የፌደራል ፍ/ቤቶች የ11 ወራት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ያቀረቡ ሲሆን የምክር ቤት አባላትም በዳኝነት ነፃነትና ገለልተኝነት፣ ለደንበኞች በሚሰጥ አገልግሎት፣…
Read 2667 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በፓርቲዎች ድርድር ኢህአዴግ፤ “ልደራደርባቸውም አልችልም” በሚል ውድቅ ካደረጋቸው አጀንዳዎች አንዱ የህገ መንግስቱ መሻሻል ጉዳይ ነው፡፡ በእርግጥ ህገ መንግስቱ ለፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር መቅረብ የሚችል አይደለም? ኢህአዴግ ለምን ለድርድርና ለውይይት እንዳይቀርብ ፈለገ? ህገ መንግስቱ ሲጸድቅ ተሳትፎ የነበራቸው አንጋፋ ፖለቲከኞችን ጨምሮ ምሁራን አስተያየት…
Read 2927 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በፓርቲዎች ድርድር ላይ ኢህአዴግ በአገሪቱ የፖለቲካ እስረኞች አሉ ብሎ ስለማያምን፣ ተቃዋሚዎች በፖለቲካ እስረኞች ጉዳይ ለመደራደር ያቀረቡትን አጀንዳ እንደማይቀበለው አስታውቋል፡፡ ተቃዋሚዎች የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ መጠየቅ የጀመሩት ዛሬ አይደለም፤ ለበርካታ ዓመታት ጠይቀዋል፡፡ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቡድኖችም መንግስትን ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞችን ከእስር…
Read 3793 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለሀገር ውስጥ ባለሀብቶች አዲስ ፖሊሲ ተዘጋጅቷል ከሳምንት በፊት አለማቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ባወጣው የሀገራት የኢንቨስትመንት መለኪያ ሠንጠረዥ፤ ኢትዮጵያ በጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ኢንዱስትሪ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በመሳብ፣ ከቬትናም ቀጥሎ በዓለም 2ኛ፣ በአፍሪካ 1ኛ ደረጃ መያዟን አስታውቋል፡፡ ሀገሪቱ ይህን ደረጃ ያገኘችው መንግስት…
Read 2675 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1.የፓርላማ አባላት ከማርስ እንደመጣ ቱሪስት ይመስላሉ - አጠያየቃቸው። የሚንስትሮች ምላሽስ? የተሰላቸ አስጎብኚ ገለፃ ይመስላል! • ‘ኤክስፖርት’ አላደገም። እንዲያውም፣ እየወረደ ነው። ምን ይሻላል? - (የፓርላማ አባል ጥያቄ) • መፍትሄው፣ የኤክስፖርት ምርት በስፋት እንዲመረት ማድረግ ነው! – (የገንዘብ ሚኒስትር ምላሽ) 2. (በዚህ…
Read 4053 times
Published in
ነፃ አስተያየት