Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ከሁለት ዓመት በፊት በተጀመረውና ሊጠናቀቅ በተቃረበው የኢትዮጵያን አይዶል ውድድር ለአምስቱ ምርጥ ተፎካካሪዎች የሚደረገው ውድድር ይካሄዳል፡፡ ውድድሩ ከፍተኛ ፉክክር የሚታይበት ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል፡፡በአስሩ የኢትዮጵያን አይዶል ምርጦች መካከል የሚካሄደው ውድድር አምስቱን ምርጦች ለመለየት የሚያስችልና ከፍተኛ ፉክክር የሚጠበቅበት እንደሆነ የኢትዮጵያን አይዶል ፕሮግራም አዘጋጅና…
Monday, 08 August 2011 14:14

መጥኔ ፕሬስና ኳስ!

Written by
Rate this item
(0 votes)
መጥኔ ፕሬስና ኳስ የሀገር ህመምና ፈውስ ሁሉም የልቡ እስኪደርስ! መጥኔ ፕሬስና ኳስ ሁለቱም የነፃነት ዋስ ባንድ ፊት ያገር እስትንፋስ ባንድ ፊት የመዝናኛ ዳስ ልደቱን ከምጡ ሚወርስ ትግሉን በድል እሚክስ የህይወት መልክና ገበር፣ ይሄው ነው ፕሬስና ኳስ የዓለም ተፃራሪ ፀባይ፣ የሀገር…
Saturday, 06 August 2011 15:39

የተስፋ ትዝታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሳሚን ለመዳኘት የኳንተማ ሜካኒክስሀሳብን መጀመሪያ ማወቅ ያስፈልጋል፡፡ የኳንተም ሜካኒክስ ቲዎሪ ፈጣሪ የሚባሉት ፊዚሲስቶች ራሳቸው ..ስለ ኳንተም ማንም የሚያውቅ የለም.. ይላሉ፡፡ ስለ ሳሚ ለማወቅ የተነሳም ሰው ካለ ማወቅ የሚችለው ማወቅ ከፈለገው በጣም ያነሰ፣ ትንሽ፣ ኢምንት፣ ቅንጣት፣ ደቃቅ፣ ቀኒጥ. . . መሆኑን…
Rate this item
(0 votes)
ላኪ - ወዳጄተቀባይ - እኔ SMS - ‘vote-hanny at 835’ ***ወዳጄ ሆይ መቼም እንትን ያሉሽን እንትን ትይ... ነገር ትቀባጥሪ እንደማትለኝ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ ቴክስት ሜሴጅህ ደርሶኝ እንዳነበብኩት ምን እንደተሰማኝ ታውቃለህ?... አገርህ አሸናፊ እንድትሆን የተቻለህን ሁሉ የማድረግ ቁርጠኝነት እንዳለህ... በሃኒ የተወከለች አገርህ…
Rate this item
(3 votes)
ዲያቆን ዳንኤል የአሜሪካ ቆይታውን አቋርጦ ተመልሷልየማኅበረ ቅዱሳን ማእከላት የማኅበሩ ሥራ አመራር ጉባኤ በዲያቆን ዳንኤል ክብረት ላይ ያስተላለፈውን ከማኅበሩ አባልነት እና አገልግሎት የማገድ ውሳኔ ተቃወሙ፡፡ ከማኅበሩ የሀገር ውስጥ 47 ማእከላት መካከል ከዐሥር ያላነሱት እግዱን በማእከላቸው ተፈፃሚ ለማድረግ እንደሚቸገሩ ለዋናው ማእከል ጽ/ቤት…
Rate this item
(1 Vote)
በሐምሌ 23/2003 ዓ.ም. ዕትም ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ ግቢ ውስጥ ምንነታቸው ያልታወቁ ሳጥኖች በቁፋሮ ተገኙ በሚል የወጣውን ዘገባ ፋብሪካው አስተባበለ፡፡ፋብሪካው በላከው የማስተባበያ ጽሑፍ፤ ለፋብሪካ ማስፋፊያ ሥራ አጥር ግቢው ውስጥ የነበረን አሮጌ ቤት የማፍረስ ሥራ ከመካሄዱ ውጪ የግንባታ ሥራ እያከናወነ አለመሆኑን…